June 20, 2014
1 min read

“ስለ … ። ሲባል ምርጫ ይቅር” …። ትግልም ይቁም ወይ?

Girma Seifu

ግርማ ሠይፉ ማሩ
girmaseifu32@yahoo.com

ግርማ ሠይፈ ማሩ
“ስለ … ። ሲባል ምርጫ ይቅር” …። ትግልም ይቁም ወይ? 1

“ስለ … ። ሲባል ምርጫ ይቅር” …።  ትግልም ይቁም ወይ?… [ሙሉውንለማንበብእዚህይጫኑ]

1 Comment

  1. ለአቶ ግርማ ፤ እይታህ ትክክል ነው።ነገር ግን አንድ ልትረዳው የሚገባህ ነገር ምን ያክል እናንት ታዛቢወችን ማስቀመጥ ህጋዊ ብቃት አላችሁ ነው።ሌላው የወያኔ የምርጫ ስትራቴጅ ህዝቡን በ3 ይፈርጀዋል።1 ዸጋፊ እነዚህ ለፓርቲው ታማኝ የሆኑ ናቸው ።በዚህ ላይ ብዙ ማጥፋት አይፈልግም።ለዘብተኛ ሲሆኑ እንዚህን በማሳመን ወደ ደጋፊነት ለማምጣት አንድ ለአምስት በመጠርነፍ ከሌላ ጋር እንዳይገኛኑ በማድረግ እንዲመርቱ ማስቻል ነው።ሶስተኛው የለየለት ተቃዋሚወች ናቸው እነዚህን ሌሎችን እንዳያሳምኑ ከነሱ ግር ማን ማን አብሮ እንደሚንቀሳቀስ የት ቦታ እንደሚያዘወትሩ የሚከታተላቸው ሰዎች ይመደብባቸዋል።ከዚህ ውጭ ደሀው ብቻ ሳይሆን የመንግስት ሰራተኛው በቀጠና ወይም በክላስትር አደራጅተው በምርጫ ወቅት የምርጫ ቅስቀሳ እብደሚሰሩ በየመስሪያ ቤቱ ሰዎች የምርጫ ካርድ እንዲያወጡ ይቀሰቅሳሉ።ስለዚህ እናንተም ተኝክሮ በመስራት ተሸማቆ ሳይሆን አነገቱን ቀና አድርጎ የሚደግፋቸው ብቁ እና በዛት ያለው ደገፊ እና አባል ካፈራችሁ ወያኔን በምርጫ ለማሸነፍ ቀላል ነው።ትልቁ ነገር የምርጫ ውጤቱን ማስከበር የሚቻልበት ላኢ ጎን ለጎን መስራት ያሰፈልጋል።ምለካመ ግዜ!

Comments are closed.

redwon Hussein
Previous Story

የአቶ ሬድዋን ሁሴን የ”Corporal Interest” ትንታኔ

Tilahun Gugsa
Next Story

” እዚህ አሜሪካ ብዙ ኢትዮጵያውያን በተለይም ህፃናቶችና ታዳጊ ወጣቶች ቤቶች ድራማን በመከታተላቸው በጣም ደስ ብሎኛል” – አርቲስት ጥላሁን ጉግሳ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop