ግርማ ሠይፉ ማሩ
girmaseifu32@yahoo.com
“ስለ … ። ሲባል ምርጫ ይቅር” …። ትግልም ይቁም ወይ?… [ሙሉውንለማንበብእዚህይጫኑ]
ግርማ ሠይፉ ማሩ
girmaseifu32@yahoo.com
“ስለ … ። ሲባል ምርጫ ይቅር” …። ትግልም ይቁም ወይ?… [ሙሉውንለማንበብእዚህይጫኑ]
Comments are closed.
This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.
Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.
If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.
ለአቶ ግርማ ፤ እይታህ ትክክል ነው።ነገር ግን አንድ ልትረዳው የሚገባህ ነገር ምን ያክል እናንት ታዛቢወችን ማስቀመጥ ህጋዊ ብቃት አላችሁ ነው።ሌላው የወያኔ የምርጫ ስትራቴጅ ህዝቡን በ3 ይፈርጀዋል።1 ዸጋፊ እነዚህ ለፓርቲው ታማኝ የሆኑ ናቸው ።በዚህ ላይ ብዙ ማጥፋት አይፈልግም።ለዘብተኛ ሲሆኑ እንዚህን በማሳመን ወደ ደጋፊነት ለማምጣት አንድ ለአምስት በመጠርነፍ ከሌላ ጋር እንዳይገኛኑ በማድረግ እንዲመርቱ ማስቻል ነው።ሶስተኛው የለየለት ተቃዋሚወች ናቸው እነዚህን ሌሎችን እንዳያሳምኑ ከነሱ ግር ማን ማን አብሮ እንደሚንቀሳቀስ የት ቦታ እንደሚያዘወትሩ የሚከታተላቸው ሰዎች ይመደብባቸዋል።ከዚህ ውጭ ደሀው ብቻ ሳይሆን የመንግስት ሰራተኛው በቀጠና ወይም በክላስትር አደራጅተው በምርጫ ወቅት የምርጫ ቅስቀሳ እብደሚሰሩ በየመስሪያ ቤቱ ሰዎች የምርጫ ካርድ እንዲያወጡ ይቀሰቅሳሉ።ስለዚህ እናንተም ተኝክሮ በመስራት ተሸማቆ ሳይሆን አነገቱን ቀና አድርጎ የሚደግፋቸው ብቁ እና በዛት ያለው ደገፊ እና አባል ካፈራችሁ ወያኔን በምርጫ ለማሸነፍ ቀላል ነው።ትልቁ ነገር የምርጫ ውጤቱን ማስከበር የሚቻልበት ላኢ ጎን ለጎን መስራት ያሰፈልጋል።ምለካመ ግዜ!