የቀደመ ውን ፍቅርህን ትተሃልና የምነቅፍብህ ነገር አለኝ።

ይድረስ በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድሐኒአለም ቤተ ክርስቲያን ለምትገኙ ክርስቲያን ወንድሞቼ እና እህቶቼ፤

እንኳን ለሆሳእና በዓል በሰላም አደረሳችሁ። 

ነበር ለካ እንዲህ ቅርብ ነበር እንዲሉ፤ ባለፉት ዓመታት ደብረ ሰላም መድሐኒአለም በሰሜን አሜሪካ ካሉ አድባራት በታላቅነቱ ከሚጠቀሱት ውስጥ ነበር ብል ማጋነን አይሆንብኝም። እኛን ምእመናኑን ሆነ እንግዶችን እጅጉን ባስደነቀ ግሩም አገልግሎት ኢትዮጵያ  ያለን እስኪመስለን ድረስ በታላቅ ደስታ አምላካችንን በቅዳሴው፣ በማህሌቱ፣ በመዝሙር ስናመሰግን ኖረናል። በእንግድነታችን ሀገር እግዚሃብሄር ፈቃዱ ሆኖ በቤተ መቅደሱ በስርዓተ ተክሊል ጋብቻ ፈጽመን፤ ልጆቻችንን በ40 ቀን በ80 ቀን አስጠምቀን፣ በስጋ ለተለዩን ጸሎተ ፍትሃት አድርሰን ለዓመታት በሰላም በፍቅር እዚህ ደርሰናል። አንዳችን ለሌላው የክፉ ቀን ደራሽ ሆነን፣ ሀዘናችንን ተጋርተን …..ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ…

 

ተጨማሪ ያንብቡ:  በብአዴን ወለድ አግድ ስር ያለ የአማራ ህዝብ

8 Comments

  1. ግሩም ጽሑፍ ነው። እነኝህ አባቶች ግን ይህ ነገር እንዳይደርስባቸው ያልተሞከረ ነገር አልነበረም። ከ10 ሰው በላይ በስልክ አናግሯቸዋል። ከመጡም በኋላ 10 ሽማግሌዎች ተመርጠው እንዲያነጋግሯቸውና ከዚህ ቀደም እንደመጡት አባቶች ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ ሰጥተው እንዲሄዱ አባላቱ በተለያዩበት ጉዳይ ግን እንዳይገቡ ከፈለጉ ግን ቤተመቅደስ ውስጥ ሳይሆን በሌላ ቦታ ሁለቱንም ክፍሎች እንዲያነጋግሩ ነበር እቅዱ። ልጅ ያቦካው ለራት አይበቃም እንዲሉ እኛ ካልነውና ዛሬውኑ ካልሆነ በሚሉ ችኩል ያልበሰሉ ሰዎች ተመርተው የማያስፈልግ ነገር እንዲደረግ ሆነ። እንደ አባትነታቸው ማንንም ሳይለዩ ከሁሉም ወገን አስጠርተው ልጆቻችን ችግሩ ምንድን ነው? መፍትሔውስ እንዲት ይሁን ማለትና ግራ ቀኙን ማድመጥ ሲገባቸው ከሽማግሌዎች ተደበቁ።ቀድሞም የጠሯቸው እኛ ብቻ ያልነው ካልሆን ባዮቹ እነርሱ ያሰቡትን ነገር ብቻ እንዲናገሩላችው ስለነብር ያ እንዳይሆን ሌላኛው ወገን የወሰደው ርምጃ ከቁጥጥር የወጣ እንዲሁን ያደረጉት መጀመሪያውኑ ደብቀው ያመጧቸው ክፍሎች ናቸው።
    በስብሰባ አዳራሻቸውም አባት ተብዬዎቹ ቤተመቅደሱን በክርስቶስ ስም የተጠመቁትን ሲሳደቡ ዋሉ። የእግዚአብሔርን ቤት ያሳማ ማጎሪያ ያህያ ማሰሪያ ያድርጉት ሲሉ ዋሉ። ድሮ በቆሎ ት/ቤት ወሻ ነበር የሚነክስን አሁን ደግሞ የሰው ውሻ ነከሰኝ እያሉ ሲሳደቡ ዋሉ። ኢትዮጵያ ቢሆን ኖሮ ወይኔ ባሩድ ያላሸተተ ሁላ እያሉ መንፈሳዊ አባቶች ሳይሆኑ የፖለቲካው ተላላኪ መሆናቸውን በአደባባይ መሰከሩ። በርግጥም አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና የተባለለት ዘመን ላይ መሆናችንን በዚህ እናውቃለን። ጸሐፊው እንዳሉት ክርስትና ያስነሱበትን ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን የተቀበሉበትን ቅዱስ ጋብቻቸውን የፈጸሙበትን ቤተክርስቲያ ዛሬ እነርሱ ያሉት ስላልሆነ የተካፈሉትን አገልግሎትና በረከት ርኩስ ነው አሉ። ሜሮኑ አይሰራም ሲሉ ለማይመለከትው ሰው አቤቱታ አቀረቡ። ይህ ቤተክርስቲያን በመንፈሳዊ አገልግሎት ጉድለት አለበት ካሉ የተካፈሉት አገልግሎት ሁሉ ከንቱ እንደሚሆን አለማወቃቸው ነው። እንደእውነቱ ከሆን ግን በዚህ ቤተክርስቲያ የጎደለው አስተዳደራዊ ሰንሰለት አለመኖሩና ፖለቲካዊ ደጋፍ አለመስጠት ብቻ ነው። ለዚህም በቂ ምክንያት አለው። ያባቶች ልዩነት ይፈታ አንዲት ቤተክርስቲያን አንድ ፓትርያርክ አንድ አመራር ብቻ ነው ሊኖራት የሚገባው። እስከዚያው ግን የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ማእከሏ ኢትዮጵያ ነው አሁን ግን በዛ አመራር ስር ለምሆን ጊዜው አይደለም የሚል ትክክለኛ አቋም ነው የቤተክርስቲያናችን አቋም። ወደፊትም ይህ የአባቶች መለያየት እንዲያበቃና አንድ አመራር ከፖለቲካ ነጻ የሆን የቤተክርስቲያን አመራር እንዲመጣ ከሌሎች አጥቢያዎች ጋር ልንሰራ የገባል። እስከዚያው ግን ወገናዊነታችንን ለአባ ማቲያስ ወይንም ለአባ መርቆሬዎስ ወይንም ለሌላ ሳይሆን ለክርስቶስ ብቻ አድርገን መገኘት የወንጌል ትእዛዝ ነው። 1ቆሮ. ም.1 ቁ. 10-14.” ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሁላችሁ አንድ ንግግር እንድትናገሩ በአንድ ልብና በአንድ አሳብም የተባበራችሁ እንድትሆኑ እንጂ መለያየት በመካከላችሁ እንዳይሆን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እለምናችኋለሁ። ወንድሞቼ ሆይ፥ በመካከላችሁ ክርክር እንዳለ ስለ እናንተ የቀሎዔ ቤተ ሰዎች አስታውቀውኛልና። ይህንም እላለሁ። እያንዳንዳችሁ። እኔ የጳውሎስ ነኝ፥ እኔስ የአጵሎስ ነኝ፥ እኔ ግን የኬፋ ነኝ፥ እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትላላችሁ። ክርስቶስ ተከፍሎአልን? ጳውሎስስ ስለ እናንተ ተሰቀለን? ወይስ በጳውሎስ ስም ተጠመቃችሁን? በስሜ እንደ ተጠመቃችሁ ማንም እንዳይል ከቀርስጶስና ከጋይዮስ በቀር ከእናንተ አንድን እንኳ ስላላጠመቅሁ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።”
    የቤትክርስቲያናችንን አባቶች መለያየት ለመፍታት መነሳት እንጂ ለአንድነት መቆም መለያየቱን ለማጠናከር መዋተት ለስጋም ለነፍስም አይረባም። ይህ እስከሚሆንም የድርሻን እያበረክቱ መጽናት እንጂ ተስፋ ቆርጦ ከኖሩበት ቤተክርስቲያ መለየት የክርስቲያ ጠባይ አይደለም። አባቶች የተባሉት ሰብሳቢ ጠባቂ እንዲሆኑ የተሾሙቱ ግን ተገንጥላችሁ ውጡ አሮጌው ፎቅ ተውላቸውና ሌላ ክፈቱ ሲሉ ዋሉ። ተለኳችው መልከፋፈል የሆንው ለምንድን ነው??? ከፋፋይ ልኳቸው ይሆን ???ጌታስ አንድ ሊያደርገን መጣ እንጂ ሊከፋፍለን አልመጣም። ለሁላችም መድኃኔዓልም ልቦና ይስጠን።

  2. It’s very interesting and well judgment written. I like the way that your articulate your idea. This kids they don’t even listen what their elderly’s told them or their older brothers and sisters. They are very stubborn they don’t even care about others feelings. The ten elderly’s tried to rich those pop to discuses with them about the current situation we have, but Mr. Million hid them in his house in Blaine are not to rich no body. That is why all this problem happened and Mr. Abreham tried to lecture us about Haven and Hell (Punishment after Death). Thank you Abrehame how about those pop what they call God House or our church a pig barn, donkey barn, dog and if it’s Ethiopia they will smell gun powder, your advise it doesn’t work for them. Please stop writing this nonsense (make no sense) body. We already got bored with your writing and reading because all the time the same rhythm. please bring something new. bye now

  3. Dear Goyitom:
    Does the church belong to a few politically motivated pundits or in reailty all groups with opposing views and ideas have a stake on the same church.I am quite sure the May 11,2014 vote will decide the fate of our church. I think those who went to court did understand the clear picture of the walkout and the key pivotal state of our stand on the dividing issues and where we are heading in the future .
    The law does not allow factions a monopoly of everything and deny the rights of the other half.They in slow motion started a war against fellow Christians and tried to suffocate our freedom of faith by cacophonic commotion not to express our views. Ultimately they twisted all matters through a lawyer to drive us out from the church.To make the matter worst we were not allowed to talk to our fellow friends out side the holy ground.The police enforced their wishes on the peace loving members of the church.The bitter reality came obvious and followed by their talk show to distort the true information on Kafi radio station.
    Though subjugated and even treated like a dirt we still believe that they can not sway or make us flinch from our will to worship God on the bases and foundation laid by our fore fathers.I once again assure you that we have the same equal right in the eyes of the law.I finally request in my prayers the ALMIGHTY GOD to give us all the patience ,tolerance , wisdom and the peace that passes our understanding power down our hearts that we may resolve our differences that went so long. GOD BLESS YOU
    Kello

  4. Hi Kello Bichitto, I am so sorry to say that, you looked like like your name “KELE” I mean MOONE” you left your church by your self-following your master. Don’t blame us you blamed your self take some responsibility for your action. Who do you think higher lawyer first, I think you do you guys denied every thing. Do you know why you left the church “Lege Yabocaw lerat aybecame” Ethiopia proverb. At last please don’t play God we all are a godchildren to. We are not like you and your friend say devils with no religious. We are well behaved Fathers, Mothers, Brothers, and Sisters. Thank you. Please don’t give-up We love you all but Please you need to behave like adults or a grown man or mature thank you see you.

  5. Dear Goyitom
    May I please clear somethings in your statements;
    1.The word’ Kello’ means daisy flower in English. The word is used by two Southern part of Ethiopian provinces In Amharic we call it ‘adeye Abeba’.This flower comes once in a year between September-November and it is endemic flower which you can not find elsewhere in the world except in Ethiopia.Does this tell you who is blank headed.
    2.In reality politicians were the once who went to court first.I read the the court paper with my own naked eyes on the bulletin board of the church.Sound bytes and false information will not change the facts.
    3.In my previous reply I did not at all insult you in person.If you are for the truth never press your will through intimidation.Never ever forget that we do have equal right in eyes of the law.That was the message what I tried to convey.
    May God bless all Christians of Debre Selam Medihanialem church members.
    Best regards
    Kello

  6. Mr. “Mamo Killo” Thank you for your explanation about daisy flower. One thing you don’t have to forget i can translate as i want. I don’t know which kind of English you use but for me you look like “Blank Headed”. If some one not following yours and your friend Idea or dogma we are blank headed. Please stop calling people politicians, and blaming the hero’s because they went to court. I think you are the one first you higher the lawyer not us. You know why i insult you in person because you started your nonsense written or make no sense. We can have disagreement but you don’t have no right to point your finger taking a side, talking foolish or giving unacceptable lecture. Because it doesn’t help both side. Please you and your friends stop that nonsense, will you.
    Thank you very much. “God bless Debreselam Medehanalm Meemenan”

  7. what Happend last Sunday is going to be in history book for all Ethiopian orthodox
    reliogon followers,what kind of priset would leave the KIDASE ON THE SPECIAL DAY THAT COMES ONCE A YEAR JUST BECOUSE HE CAN’T CALL THE NAME OF THE PAPAS.this is an heard of and it shamfull.GOD is on our side every thing went well. we had the best service ever (one of the best sunday) GOD BLESS

Comments are closed.

Share