አርሰናል በመክፈቻው ጨዋታ ከኒውካስትል ጋር ነጥብ ተጋርቶ ወጣ

በየዓመቱ የክለቡን ኮከብ ተጫዋቾች እየተቀማ ያለው አርሰናል ስታሮቹን ከሃብታም ክለቦች መንጋጋ መፈልቀቅ ባልቻለበት በዚህ የፕሪምየር ሊግ ሲዝን የመጀመሪያው ጨዋታ ከኒውካስትል ጋር ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል። ጨዋታው የተደረገው በሴንት ጀምስ ፓርክ ስታዲየም ነው – የጨዋታውን ሃይላይት ቪድዮ ይመልከቱ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  Ethiopia 2 Nigeria 2, Saladin Seid scored twice
Share