April 15, 2013
1 min read

ደብረ ዘይትና አባ ማትያስ (ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ)

Medhani

ደብረ ዘይት ተብላ የምትጠራው እሁድ ዘንድሮ መጋቢት ፳፱ ቀን ነበረች። በዚህች ቀን የሚነበበው ወንጌል ክርስቶስ በደብረ ዘይት ከሐዋርያት ጋራ የተናገራቸውን የያዘችው የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፬ ናት። ይህች ምዕራፍ አካታ የያዘቻቸው በዓለም መጨረሻ አካባቢ ስለሚከሰቱት ምልክቶች ነው። የጥንት ኢትዮጵያውያን ይህች ምዕራፍ ከወንጌል ለይተው በብራና ጽፈው በትንሽ ቅርጽ አዘጋጅተው ማህደርና ማንገቻ አበጅተውላት በደረታቸው ተሸክመው በየደረሱበት ጥላ ስር ቁጭ ብለው ይደግሟት ነበር።  ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

 

 

 

Abrham Desta
Previous Story

የ“አብዮታዊ ዲሚክራሲ” መንገድ የት ያደርሳል ? (በአብርሃ ደስታ)

habtamu
Next Story

Hiber Radio: “ከሁሉ አገር በታች ሕግ የሌለበት በደመ ነፍስ የሚመራ አገር የእኛ አገር ብቻ ነው” – ታማኝ በየነ (ቃለምልልስ)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop