የአቢይ አህመድሴራ: ትግሬና ዐማራ ሲጨፋጨፍ ኦሮሙማ እረፍት ያገኛል

የትግሬ ነገር…!

“…እነ ዶር አምባቸውን ለመግደል ደመቀ መኮንንን አሜሪካ፣ ገዱ አንዳርጋቸውን ጀርመን ፍራንክፈርት ላከ አቢይ አህመድ። ከዚያ የሚገደሉት ተገድለው ሲያበቁ ይዟቸው በሄደው አውሮጵላን ሁለቱም ተመልሰው ቀበሯቸው። ዛሬም ህወሓትን ራያ ለለማስገባት መጀመሪያ እነ አረጋ ከበደንና የዐማራ ብልፅግና ብአዴኖችን አሜሪካ ቪዛ ሰጥታ ጠራቻቸው። እነርሱ ላስ ቬጋስ ከሴተኛ አዳሪ ጋር በሸነና ሲሉ ህወሓት ራያ አላማጣ ገባች። የሆነው ይኸው ነው።

“…ትግሬዎቹ ብልጦች ናቸው። ለዓላማቸው ቆራጦች፣ ታማኞችም ናቸው። ዐማራው የጦር ወታደር፣ የጦር መሪ ዋጋ ከፍሎ ከወኅኒ ቤት አስፈትቶ በወልድያ፣ በአላማጣ ተንከባክቦ መቀሌ ያስገባል። የጎጃም ፋኖ፣ እነ ማርሸት ይሄንን እንደታላቅ ጀብዱ፣ እነ አስረስ ዳምጤ ሲናገሩት ቅሽሽም አይላቸው። ይኸው እነ ማርሸት፣ የጎጃም ፋኖዎች የዐማራ ፋኖ ገብረው ያስፈቷቸው የትግሬ የጦር መሪዎች በቀጥታ የትግሬን ጦር እየመሩ፣ ከኦሮሙማው መከላከያ ጋር ተመሳጥረው አላማጣን አስወረሩ።

“…እነ ሂዊ እባብ ለመደ ተብሎ በኪስ አይያዝም ነገር ናቸው። የፈለገ ቢሆን ለዐማራው አይተኙለትም። ከምድር ላይ ያልቋታል እንጂ አይተኙለትም። ዐማራውን በአማርኛ ቋንቋ ሲያጃጅሉትና ሲያዝጉት ከቆዩት ተላላቆቹ ዓሣዎች መካከል ከእነ እስታሊን፣ ከእነ አሉላ ሰሎሞን እና ከነቴዲ ርዕዮት በቀር ሚጢጢ ቁጫጭ ውርጋጥ የኦነግ አሽከር የሆኑት የትግሬ አክቲቪስቶች በሙሉ ዛሬ ህወሓት አላማጣ ገባች በማለት ጮቤ ሲረግጡ ነው የዋሉት።

“…ሲነገረው ያልሰማን፣ ያልተዘጋጀውን ከብልፅግና ጋር አሽኮለሌ ሲል የከረመውን ዐማራ አይደለም አላማጣ ለምን ደሴን አልፈው አዲስ አበባ ገብተው አይረግጡትም። ሁ ኬርስ አለ ሱሬ። ትግሬና ዐማራ ሲጨፋጨፍ ኦሮሙማ እረፍት ያገኛል። ዐማራም ብልጥ ከሆነ…

• አዙረኝ አታዙረኝ…
ዘመዴ

ተጨማሪ ያንብቡ:  አሁን ያለው አረመኔ አገዛዝ ካልተወገደ መፍትሄ የለም (እውነቱ ቢሆን)    

1 Comment

  1. The Alamata agenda aims to divert attention from crucial issues like the Addis Ababa concerns and the assassination of Gabisa in the Oromia region by Abiy. For instance, if Abiy suddenly declares, “I will amend the constitution,” or proclaims, “Ethiopia is unconquerable,” or asserts, “We are all Ethiopians in life and death,” or even claims, “The unified Orthodox Church is Ethiopia,” would you believe him? Absolutely not! When is Abiy lying? Whenever his lips move!
    Mistakes come with a heavy price, and the hard-working, impoverished Ethiopians bear the impact because they trusted Abiy’s lies. As the saying goes, mistakes stem from ignorance, neglect, or apathy. Therefore, this Alamata ploy invented by Abiy should not trap the Amhara and Tigray people once again. Abiy excels at sowing and exploiting conflicts, and this Alamata ploy is his creation and let’s not allow ourselves to be victimized by Abiy repeatedly.
    I am going to repeat an analogy worth repeating. Picture a jar housing 100 black ants and 100 red ants. Initially, they coexist harmoniously. However, when the jar is shaken and placed on a table, the ants turn against each other, leading to chaos and killing each other. Likewise, in Ethiopia, before we attack each other, we should think about who is shaking the jar. It is the boorish Abiy shaking the jar!
    Let’s exercise reason before surrendering to division and violence, especially the Amhara and Tigray!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share