October 2, 2023
1 min read

የሰሜኑን የኢትዮጵያ ክፍል ከአዲስ አበባ ጋር የሚያገናኘው የደብረ ብረሃን አዲስ አበባ መንገድ የሚያቋርጡ ተጓዞች፣ ሸኖን አልፈው እንዳይሄዱና ወደመጡበት እንዲመለሱ ሲገደዱ በስፍራው የነበረው ሪፖርተራችን ተመልክቷል

186189
ተሸከርካሪዎችን አስቁመው ከተጓዦች መካከል የአማራ ክልል መታወቂ ያላቸውን ተጓዦች ለይተው ወደመጡበት እንዲመለሱ የሚያስገድት፣ የቀድሞው የኦሮሚያ ክልል ልዩ ኃይል መለዮ የለበሱ የጸጥታ ኃይሎችና የታጠቁ ሚሊሺያዎች ናቸው፡፡
ወደ አዲስ አበባ አታልፉም ተብለው ከተሳፈሩበት ተሸከርካሪ ተለይተው ከሚቀሩ ሰዎች መካከል፣ የተወሰኑት በቦታው ላይ ሲጉላሉና ቀሪዎቹ ደግሞ ለሸኖ ቅርብ ወደሆነችው ደብረ ብርሃን ባገኙት የትራንፖርት አማራጭ ሲመለሱ ታዝበናል፡፡
@mesay mekonen

https://youtu.be/I4Zomp4Bo-k?si=OxW4sZMnHeWOm5tQ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

21 2016
Previous Story

አማራ ፋኖ #ድል በድልሆነ# ሰኞ መስከረም 21 2016

186194
Next Story

ቀጥታ ቪድዮ!/ ኮሎኔል ሞገስ ዘገየ ቁጣውን ገለፀ!/ “እርምጃችን ከፍቷል”

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop