ሮማን ፕሮቻዝካና ምዕራባውያን፤ ላማራ ሕዝብ የቀረበለት ያጥፍቶ መዳን ወይም አጥፍቶ መጥፋት ምርጫ

“The numerous tribes who inhabit the Ethiopian state are being forcibly kept from European colonialism by Abyssinian rulers whose aim is to act as champions of all black people so as to attack and destroy Western culture.” (የጦቢያ አያሌ ብሔረሰቦች ምርጫቸው የነጭ ባርያ መሆን ነው፡፡  የነጭ ባርያ የመሆን ምርጫቸውን የነፈጓቸው ደግሞ በነጭ ባህል  (እና ሐይማኖት) መቃብር ላይ የጥቁርን ልዕልና ለመገንባት የሚያልሙት የሐበሻ መሪወች ናቸው፡፡)  Roman Prochazka (Abyssinia: The Powder Barrel, Vienna, 1935)

ሮማን ፕሮቻዝካ (ፕሮሃዝካ) (Roman Prochazka) ፣ በጀርመንኛ ጥቁሩ አደጋ (die Schwarze Gefahr) የሚል ርዕስ የሰጠውንና በጣልያንኛ ተተርጉሞ አደገኛዋ ጥቁር ጦቢያ (Abissinia pericolo nero)፣ በእንግሊዘኛ ተተርጉሞ ደግሞ ጦቢያ፣ የበርሜል ባሩድ (Abissinia: The Powder Barrel) የተሰኘውን መጽሐፍ ከዘጠና አመታት በፊት (1929 ዓ. ም) የጻፈ፣ ጦቢያውያን ባንድነታቸው በተጎናጸፉት በታላቁ ያድዋ ድል አንጀቱ የቆሰለ ነምሳዊ (Austro-Hungarian Empire) የናዚ ባላባት (baron) ነበር፡፡  የመጽሐፉ ፍሬ ሐሳብ ደግሞ በጥቁርነታቸው የሚኮሩት የጥቁሮች አገር ጦቢያ፣ ለነጭ ዘር መቅሰፍት ስለሆነች፣ ባገር በቀል ጎጠኞች ተጎጥጉጣ መገነጣጠል፣ አለያ ደግሞ ባስፈላጊው ጊዜ ልትገነጣጠል የምትችል፣ አንድ ሐሙስ የቀራት ሙትቻ አገር መሆን አለባት የሚለው ነው፡፡

ምዕራባውያን ጦቢያን በተመለከተ ማናቸውንም ፖሊሲ (policy) የሚቀርጹት የፕሮቻዝካን መሠረታዊ ሐሳብ በመንተራስ ነው፡፡ በሌላ አባባል ምዕራባውያን ጦቢያን በተመለከተ ማናቸውንም ድርጊት የሚያደርጉት ድርጊቱ ከፕሮቻዝካ ሐሳብ ጋር የሚጣጣም ከሆነ ብቻ ነው፡፡  ምዕራባውያን ለጦቢያ የሚያደርጓቸው እርዳታ ብድር መታየት ያለባቸውም በዚህና በዚህ መነጽር ብቻ ነው፡፡  በተለይም ደግሞ ምዕራባውያን በጦቢያ ውስጥ ጉዳይ ላይ ገብተው እንዲፈተፍቱ ከተፈቀደላቸውና አደራዳሪ ወይም አሸማጋይ ከተደረጉ፣ ሙሉ በሙሉ የሚያደሉት ፕሮቻዝካዊ ዓላማቸውን ያሳኩልናል ለሚሏቸው፣ ነጭ አምላኪ ለሆኑት ለወያኔና ለኦነግ ዓይነት ጎጠኞች ነው፡፡

ያማራ ሕዝብ፣ ጦቢያዊነቱን ካማራነቱ የሚያስቀድም፣ ብሔርተኝነቱ ኢትዮጵያዊነት የሆነ፣ ድርና ማግ ሆኖ ጦቢያን ያስተሳሰረ የጦቢያ ትልቁ ሕዝብ ነው፡፡  የጦቢያ ብሔርተኝነት (Ethiopian nationalism) ያማራ ብሔርተኝነት (Amhara nationalism) ነው የሚባለውም በዚሁ ምክኒያት ነው፣ የጦቢያ ብሔርተኝነትን በብዛትና በጥልቀት በማቀነቀን ያማራን ሕዝብ የሚስተካክል ማንም የለምና፡፡  ሁሉንም የጦቢያን ብሔረሰቦች ባንድነት በማነሳሳት ታላቁን ያድዋን ድል እንዲጎናጸፉ ያስቻላቸው ይህ ያማራ ብሔርተኝነት ነው የሚባለው የጦቢያ ብሔርተኝነት ነው፡፡  መላዋ አፍሪቃ ነጻ እንድትወጣና የመላው ዓለም ጥቁሮች በማንነታቸው እንዲኮሩ (black pride) መሠረት የጣለውም ይኸው ያማራ ብሔርተኝነት ነው የሚባለው የጦቢያ ብሔርተኝነት ነው፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  እኛም የሚሊዮኖች አካል ነን። የአንድነት ጉዳይ ያገባናል - ግርማ ካሳ

ስለዚህም ምዕራባውያን ፕሮቻዝካዊ ዓላማቸውን በጦቢያ ላይ ሊያሳኩ የሚችሉት፣ ያማራ ሕዝብ ሙሉ በሙሉ ከጠፋላቸው ወይም ደግሞ ያማራ ሕዝብ በጦቢያ ፖለቲካ ላይ ይህ ነው የሚባል ሚና መጫወት እስከማይችልበት ደረጃ ድረስ በቁጥር ከተመናመነላቸው ብቻ ነው፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ ኦነግንና ወያኔን በማስተባበር ባማራ ሕዝብ ላይ ለሚያካሂደው የዘር ጭፍጨፋ ሞራላዊ፣ ቁሳዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ዲፕሎማሲያዊና ፕሮፓጋንዳዊ ድጋፍ ማድረጋቸው ምንም አያስገርምም፡፡  ሽሬ ላይ አንድ ልጃገረድ ተገሰሰች ከሚል ካልተጣራ ዘገባ (unconfirmed report) ተነስተው ኡኡታ ያቀልጡ የነበሩት BBC እና CNN ፣ ጭራቅ አሕመድ ሁለት ሺ አማሮችን ቶሌ ላይ ባንድ ጀምበር ሲያሳርድ ድምጻቸውን ያጠፉት፣ ጭፍጨፋው ባሜሪቃና በንግሊዝ መንግሥታት ሙሉ ድጋፍ የሚካሂድ ጭፍጨፋ በመሆኑ ነው፡፡

ምዕራባውያን በተለይም ደግሞ አንግሎ ሳክሶኖች (Anglo-Saxons) ዓላማቸውን ለማሳካት ማናቸውንም ዐረመኔያዊ ድርጊት ለመፈጸም ቅንጣት የማያቅማሙ፣ ባረመኔያዊ ድርጊታቸው አለቅጥ እየታበዩ ድርጊቱን የፈጸሙባቸውን ሕዝቦች አለቅጥ የሚንቁ፣ ባረመኔነታቸው ወደር የሌላቸው ያረመኔወች ዐረመኔ ናቸው፡፡  በግእዝ ቋንቋ አሕዛብ የሚባሉትም አረመኔ ጉግ ማንጉግ በመሆናቸው ነው፡፡  በግሪክኛ ደግሞ ባርባርያን (barbarian) ማለት ቋንቋው አር፣ አር (bar bar) የሚል፣ ዐረመኔነት የተጠናወተው አንግሎ ሳክሶን ማለት ነው፡፡

እነዚህ ዐረመኔ ምዕራባውያን አለን የሚሉትን ሁሉ ያገኙት፣ አለን የሚሉትን ኃይል ሁሉ ያለ ምንም ርህራሄ በመጠቀም ነው፡፡  አለቅጥ ኩሩ የነበረውን የጃፓንን ሕዝብ ቅስሙን በመሰባበር ፈጽም የሚሉትን ሁሉ የሚፈጽም ፍጹም ሎሌያቸው ያደርጉት በኑክሌር ቦምብ ቀጥቅጠው ነው፡፡  ሰሜን አሜሪቃን፣ ደቡብ አሜሪቃንና አውስትራልያን ሙሉ በሙሉ በጃቸው ያስገቡት፣ አገሬወቹን ጨፍጭፈው ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በማጥፋት ነው፡፡  ስለዚህም ጭራቅ አሕመድ አማሮችን ከወለጋና ከቤንሻንጉል ጨፍጭፎ ሲያጥፋ፣ የሚያደርገው እነሱ ያደርጉትን ስለሆነ ያበራቱታል እንጅ አይገቱትም፣ ያወድሱታል እንጅ አይወቅሱትም፣ ይሸልሙታል እንጅ አይሽሩትም፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  ልማት ያለ ነፃነትና ፍትሕ ፋይዳ የለውም

በመሆኑም፣ ያማራ ሕዝብ ለሕልውናው የሚያደርገውን ትግል መቅረጽ ያለበት ትግሉ ከጭራቅ አሕመድ የኦነግና የወያኔ ጥምር ጦር ጋር ብቻ ሳይሆን ከምዕራባውያንም ጋር መሆኑን ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ነው፡፡  ምዕራባውያን ደግሞ አሁን ላሉበት ደርጃ የበቁት በኃይል ስለሆነ፣ ጆሯቸውን የሚሰጡት በኃይል ለሚያናግራቸው ብቻ ነው፡፡  ስለዚህም ያማራ ሕዝብ ወያኔና ኦነግ ለሚፈጽሙበት ግፍ ሁሉ፣ አስር እጥፍ ማስከፈል አለበት፡፡  አንድ ሲገደልበት አስር መግደል፣ አንድ ሲታረድበት አስር ማረድ፣ አንድ ሲቃጠልበት ደግሞ አስር ማቃጥል አለበት፡፡  ባማራ ጭፍጨፋ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዛዋሪ የሚሳተፍ ምዕራባዊ ግለሰብም ሆነ ቡድን እጁ ላይ ሲገባ ደግሞ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ለሌላው አማራጠል ምዕራባዊ መቀጣጫ እንዲሆን ማድረግ አለበት፡፡

ያሜሪቃው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንክን (Antony Blinken) የጦቢያን የውስጥ ጉዳይ የራሱ ጉዳይ አድርጎ ወያኔንና ሸኔን ተደራዳሪ በማድረግ ፋኖን ታሳሪ አድርጓል፡፡  ፋኖ ደግሞ ትልቁን ያማራ ሕዝብ ደጀን አድርጎ፣ ባንድ እዝ ተቀናጅቶ፣ ባንድ መሪ እየተመራ ወያኔና ሸኔን ድባቅ ከመታቸው፣ አንቶኒ ብሊንከን ሳይወድ በግዱ ወደ ፋኖ ይፏንናል (ይሮጣል)፣ ያለ ምንም ይሉኝታ ራሱን በራሱ ልዕል ኃያል (superpower) ነኝ የሚለው አሜሪቃ የሚያከብረው ኃይለኛን ብቻ ነውና፡፡

ይማራ ሕዝብ ሆይ፣ ሞትህም ሽረትህም ያለው በኦነግ፣ በወያኔና በምዕራባውያን እጅ ላይ ሳይሆን ባንተው በራስህ እጅ ላይ ነው፡፡  በኃይል የሚያምኑት ኦነግ፣ ወያኔና ምዕራባውያን የሚሰሙህ ደግሞ በኃይል ስታናግራቸው ብቻ ነው፡፡  ያንት ቤት ጠፍቶ የኦነግና የወያኔ ቤት ባድማ መሆን እንጅ መልማት የለበትም፡፡  ሊያጠፋህ ቆርጦ የተነሳን አጥፍተህ መዳን ባትችል አጥፍተህ መጥፋት አለብህ፡፡  ፍልስጤሞች (palestinians) እና ታሚሎች (tamil tigers) ውርደታቸውን መቋቋም ሲያቅታችው ሳይወዱ በግዳቸው አጥፍቶ ጠፊ (suicide bombers) ሁነዋል፡፡  የፍልስጤሞችና የታሚሎች ውርደት ግን ያማራ ሕዝብ በወያኔ፣ በኦነግና በምዕራባውያን ከተዋረደው ውርደት ጋር ሲነጻጸር ኢምንት ነው፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  ኢትዮጵያዊነት ወንጀል: ኢትዮጵያዉያን አገራቸዉ እና መዳረሻቸዉ የት ይሆን?

ካህን አባቱ እፊቱ በጥፊ የተወለወለበት፣ መነኩሴ እናቱ እፊቱ የተደፈረችበት፣ ነፍሰጡር ሚስቱ እፊቱ የተዘርከተችበት፣ ጨቅላ ልጁ እፊቱ አማራ አልሆንም ብላ የማለችለት ሕዝብ ያማራ ሕዝብ ብቻ ነው፡፡  አማራ በተወረደበት ልክ ሌላ ማንም ሕዝብ፣ እደግመዋለሁ ሌላ ማንም ሕዝብ ባለማችን ላይ አልተዋረደም፡፡  ያማራን ውርደት እጅግ የከፋ የሚያደርገው ደግሞ ውርደቱን የሚፈጽመው ካማራ ጋር በምንም ሰናይ ረገድ (በጀግንነት፣ በባሕል፣ በስልጣኔ) መወዳደር ቀርቶ ከጥፍሩ የማይደርስ፣ ጨለማንና ጫካን ተገን አድርጎ ንጹሐንን በሜንጫ ከማረድና በገደል ከመፈጥፈጥ ያለፈ መሣርያ ከታጠቀ ባላጋራ ጋር በእድሜ ዘመኑ አንድም ቀን ፊት ለፊት ተጋጥሞ የማያውቅ፣  በባሩድ ጭስ በርግጎ ገደል የሚገባ፣ የመንጋነት ባሕሪ በተጠናወታቸው አውሬ መንጋወች የሚመራ መንጋ ሠራዊት መሆኑ ነው፡፡  ስለዚህም ያማራ ሕዝብ አጥፍቶ ጠፊ መሆን ሲያንሰው እንጅ አይበዛበትም፡፡

ሊያጠፋ የመጣን አጥፍቶ መዳን ተፈጥሯዊ መብት ነው፡፡  ካልተቻለ ደግሞ አጥፊን አጥፍቶ መጥፋት ሞት ሳይሆን ሰማዕትነት ነው፡፡  ዐረመኔወቹ ኦነግ፣ ወያኔ እና ምዕራባውያን ያማራን ሕዝብ ከሁለት ዐረመኔያዊ ምርጫወች ውስጥ እንዱን እንዲመርጥ (a choice between two evils) ሳይወድ በግዱ አስገድደውታል፡፡  ምርጫወቹም አጥፊወቹን አጥፍቶ መዳን አለያም ካጥፊወቹ ጋር ተያይዞ መሞት ናቸው፡፡  ያማራ ሕዝብ ደግሞ ዐረመኔወቹ ከሚበሉት በልቷቸው ቢቀደስ ይሻለዋል፣ ከራስ በላይ ንፋስ ነውና፡፡     

ያማራ ሕዝብ ሆይ፣ ኦነግ፣ ወያኔና ምዕራባውያን ዘጠኝ ሞት አመጣንብህ እያሉ እደጅህ ላይ ቁመው እየፎከሩ ነው፡፡  አንተ ደግሞ ምዕራባዊያንና ባንዳወቻቸውን እንደ ገረፉት እንደ አያቶችህ አቅራርትህ አንዱን ግባ በለው፡፡  መሞት ካልቀረለህ፣ የቀረችህን እንጥፍጣፊ ክብር ጠበቀህ ሙት፡፡  ጥለህ ለመውደቅ ቆርጠህ ከተነሳህ /የሚቀርብህ/ በውሻው በጭራቅ አሕመድ አራጅ ሠራዊት ታርደህ የውሻ ሞት መሞት ብቻ ነው፡፡

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

 

3 Comments

  1. ፕሮፌሰር መስፍን ያልከው ሁሉ ማስረጃ የሚያስፈልገው አይደለም። ዋናው ጥያቄ ግን ምን መደረግ አለበት የሚለው ነው ።እንደእናንተ ለነጩና ለላይኛው ክፍል የቀረበ የአማራውን በደል ሳይሰለች በጽሁፍም ሆነ በንግግር ለነጮቹ ማሳወቅና ተከታይ ማብዛት ይጠይቃል የትግል ስልቱ ሙሉ በሙሉ መለወጥ አለበት። በእርግጥ አማራው መወሻት፤መቅጠፍ፤እዩኝ እዩኝ ማለት ባህሉ አይደለም ይከብደዋልም አንዳንዴ ግን ከጠላት መማርም ያስፈልጋል ውጤት ስላገኙበት። ማይካድራ ላይ አርደውት የሄዱትን አማራ ትግሬ ታረደ ብለው ነጩን አሳምነው ዛሬም ድረስ ተበዳዩ አማራ በዳይ ሁኖ ቀርቷል። ወጣቶቻቸው አሜሪካ መንገዶች ላይ ሲንደባለሉ ያንን ስህተት ነው ብሎ የሚያምን ነጭ አይኖርም። ትህነግ፤ኦነግ ይጠቅመናል ያሉትን ሁሉ አድርገው ዛሬ ኢትዮጵያን የምታክል አገር ባልደከሙበት ባለቤት ሁነዋል ።ትግሉ ዘርፈ ብዙ ሁኖ በተለይም የአማራ ማህበረ ሰብ፤ምሁራን፤የአማራ ወጣቶችና የአማራ ሴቶች ባለ በሌለ ሃይላቸው ሳይከፋፈሉ አንድ ነገር ካላደረጉ የባሰ ነገር ይመጣል ነበርም ይከተላል።

    በተለይም የትኩረት አቅጣጫው አማራው ላይ የተቀመጡ በድኖች መወገድ፤ ትግሬ እንዳልተከፋፈለ ሁሉ አማራው ለከፋፋዮች ስንጥቃት አለማስገባት ዋናው ይመስለናል። እንደዚህ ያለ ጽሁፍ ብዙ ተጻፈ አሁንም ላላነበቡ መጻፉ አስፈላጊ ቢሆንም ተግባራዊ ስራ በእጅጉ ያስፈልጋል። የትግሬ እናቶች ልጆቻቸውን በእስክስታ ሸኝተው ልጄን አብይ ገደለው ይላሉ ለትግሉ እንጂ ለሞቱት የትግሬ ወጣቶች ሲያዝኑ አይስተዋሉም። መጭው ዘመን በእጂጉ ያስፈራል ጌታቸው ረዳና ሽመልስ በአዲስ አበባ መንገዶች በአጃቢ ሲንሸራሸሩ ጌታቸው ረዳ ከይልቃል ከፍ ያለው ጋር ተቃቅፈው ሲላቀሱ ማየት አፍ ያስይዛል ምን ይባላል? 10 ወይም 20 አመት ሳይሆን ትላንት 1 ሚሊዮን ህዝብ አስፈጅተው አማራ ክልል ብቻ 25 ቢልዮን ዶላር አውድመው ዛሬ ምንም እንዳልሆነ ሁሉ እንዲህ ሲላቀሱ ማየት ማመን የሚያስቸገር ነው። አሁን ደግሞ አማራው ያለው ወድሞበት የተረፈውን የትግሬ ወራሪ ጭኖት ሂዶ አሁን ደግሞ በአብይ አህመድ ትዛዝ አማራው 1.5 ቢሊዮን ዶላር ይሁን ብር ለትግሬ እንዲሰጥ ታዟል ይህ ነው እንግዲህ የአማራው ኢትዮጵያ። እንግዲህ አማራው ታግሶም ሞት ነው ታግሎም ሞት ነው ምርጫው የራሱ ነው።

    • I think the Prof already said Amhara won’t get support from the West because they consider it as enemy. My opinion for the Amhara is to be friended with Russia which has the same issues with the west.

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share