December 2, 2022
4 mins read

የመከራ ቤተ ሙከራ ከመሆን እንዉጣ !

Amharaአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ርዕሰ ከተማ አስከሆነች ድረስ የኢትዮጵያ ህዝብ አንድ ህዝብ በመሆኑ አንድብሄራዊ ሠንቀደቅ ዓላማ ፣አንድ አገር እና አንድ መዲና መኖር ዉድ ሳይሆን ግድ ነበር ግን ገላጋይ ጠፋ ፡፡

አንዲሁም ኢትዮጵያ የራሷ ሆሄ ፣ ቋንቋ ታሪክ ያላት  አገር መሆኗ  ከዉስጥ ቢካድም በዉጭ እንደሚታወቅ አይካድም ፡፡

እንኳንስ ኢትዮጵያ የሶስት ሽ ዓመታት ታሪክ ፣ ባህል፣ቋንቋ እና ሠንደቅ ዓላማ ያላ አገር እና ህዝብ ቀርቶ ቅኝ ተገዥዎች የነበሩት እና በኢትዮጵያዉያን የነፃነት ትግል ተምሳሌት ነፃ የወጡት ከምዕራብ እነ አሜሪካ፣ካናዳ…፤ከአፍሪካ ብዙዎች ፣ ከምስራቅ እነ ህንድ ፣ቻይና…የራሳቸዉን ባህል ፣ቋንቋ ፣ ሠንደቅ ዓላማ ይዘዉ ቀጥለዋል፡፡

ኢትዮጵያ ስንል የኢትዮጵያን የቆየ በጎ ነገር በመካድ እና ኢትዮጵያዊነትን በማሳደድ የሚሆን የሚመስለን ካለ ሞኝነት ነዉ ፡፡

በአገር ጉዳይ ከእኔ በላይ ላሳር በማለት የቀደመዉን ኢትዮጵያዊነት እና ማንነት ገሸሽ አድርጎ ለሚያልፍ ጊዜ መጥቶ ጊዜ ሲያልፍ እንዳንተዛዘብ ሊተኮርበት ይገባል፡፡

ያለፈዉ እና የሆነዉ የመከራ ቀንበር ሳይበቃ በአዲስ አበባ ት/ቤቶች አጥር ግቢ የአንድ ክልል ባንዲራ  እንዲዉለበለብ ለማድረግ ማሰብ ምክነያቱ ባይታወቅም ለዓመታት በአገሪቷ ላይ ሲካሄድ ከነበረዉ የመከራ ሙከራ ድርጊቶች ከማስቀጠል እና ከማግለል እና መገለል ዉጭ ለኢትዮጵያም ሆነ ለህዝቧ የሚበጂ አይደለም፡፡

ኢትዮጵያ አገራችን የሁላችን ጎጆ አስከሆነች አዲስአበባ የሁላችን መንበር እና መንደር ናት፡፡ ይህ ከሆነ ኢትዮጵያ አንድ አገር ፤ ህዝቧም በብዙ ቀለማት ዉህደት አንድ ህዝብ እንደመሆኑ በአንድ ሉዓላዊት አገር እና ሉዓላዊ ህዝብ አንድ ነገር የግድ ነዉ ለአንድ አንድ ነዉ ፡፡ ይህም በአንድነት እና አብሮነት ልዩነት የለም ማለት አይደለም ፡፡

ኢትዮጵያ እና ህዝቧ በአንድነት ዉስጥ ፩ነት ፩ ነፃ አገር ፣ ነፃ ህዝብ፣ ሠንደቅ አላማ፣ ቋንቋ፣ ባኅል…..ያላቸዉ መሆኑን ዓለም የሚመሰክረዉ ሆኖ በዚህ በጋራ ታሪክ እና ማንነት እኛ ካልተስማማን “የፍክክር ቤት ሳይዘጋ ያድራል እንዲሉ  ” በተከፈተዉ አጉል ፍክክር በተከፈተ በር ለጂብ እንዳንሆን የ12 ክልሎች ባንዲራ በአዲስ አበባ ት/ቤቶች ይቁም እና እንደምንለዉ  ዉጤየቱን እንየዉ ፡፡ ኢትዮጵያ የእኛ ፤አዲስ አበባም እኛ ከሆን በአንድነት እና በመስማማት የኢትዮጵያን ሠንደቅ ዓላማ ከፍ ማድረግ ካልቻልን በተናጠል መቆም እና ማቆም ምን እንደሆነ ስናይ ከወረቱ ስንቁ ሲሆን ወደ ዕዉነተኛዉ ማንነት እና አንድነት ለመመለስ ትምህርት ይሆነናል  ፡፡

እኛም ሆነ አገራችን  የመከራ ቤተ ሙከራ ከመሆን ወጥተን ከህልም ዓለም እንወጣ ዘንድ መትጋት እና በህብረት ዘብ መቆም አለብን፡፡

አንድነት ኃይል ነዉ ፡፡

Allen Amber!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ “ ሰው የሰነፎችን ዜማ ከሚሰማ ይልቅ የጠቢባንን ተግሣጽ መስማት ይሻለዋል። ”   — መክብብ 7፥5 እስቲ ቆም ብለን በማሰብ  ራሳችንን እንፈትሽ ።  እንደ ሰው ፣ የምንጓዝበት መንገድ ትክክል ነውን ? ከቶስ ሰው መሆናችንን እናምናለንን ? እያንዳንዳችን ሰው መሆናችንን እስካላመንን ጊዜ ድረስ ጥላቻችን እየገዘፈ

 ለሀገር ክብርና ብልፅግና ብለን ፤ ቆም ብለን በማሰብ ፤ ህሊናችንን ከጥላቻ እናፅዳ

                                                         ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)                                                       ጥር 12፣ 2017(January 20, 2025) ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ለማስረከብ ጥቂት ቀናት ሲቀራቸው በአሜሪካን ምድር በጣም አደገኛ የሆነ የኦሊጋርኪ መደብ እንደተፈጠረና፣ የአሜሪካንንም ዲሞክራሲ አደጋ ውስጥ ሊጥለው እንደሚችል ተናግረዋል።  ጆ ባይደን እንዳሉት በተለይም በሃይ ቴክ

አሜሪካ ወደ ኦሊጋርኪ አገዛዝ እያመራ ነው! ጆ ባይደን ስልጣን ለመልቀቅ ጥቂታ ቀናት ሲቀራቸው የተናዘዙት!!

ከነፃነት ዘገዬ የአራት ኪሎው ኦነግ ሸኔ ከቁጥር ጋር እንደተጣላ ዕድሜውን አገባደደ፡፡ ኦነግ/ኦህዲድ ዛሬም ሆነ ዱሮ፣ በቤተ መንግሥትም ይሁን በጫካ ቁጥር ላይ ያለው አቋም ምን ጊዜም ያስደንቀኛል፡፡ ደግሞም እየባሰባቸው እንጂ ሲቀንሱ አይታዩም፡፡ ጥቂት

80 ቢሊዮን ብር ስንት ብር ነው?

በላይነህ አባተ ([email protected]) መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ ምዕራባውያን የኢትዮጵያን ልጆች እያታለሉና እየደለሉ ከእምነታቸው ለመንጠቅ ሲቃጡ በ1951 ዓ ም ባሳተሙት ‘መድሎተ አሚን ወይም የሃማኖት ሚዛን ጥልቅ መጽሐፍ ሽፋን ላይ ሕዝብ ልቡናውን፣ ዓይኑን፣ ጀሮውንና

ሰው ሆይ!

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
Go toTop