March 16, 2013
1 min read

የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች የትምህርት ማቆም አድማ መቱ፤ ኮሌጁ በፖሊስ ተከቧል

04

የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ እየታመሰ መሆኑ ተሰማ። ኢሳት ራድዮ ዛሬ እንደዘገበው ተማሪዎቹ የአስተዳደር ጥያቄ በማንሳት ረቡዕ እለት የተጀመረው የትምህርት ማቆም አድማ እስከዛሬ አርብ ድረስ ዘልቋል። የመንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ለዚህ ዓመት ካነሳሳቸው ምክንያቶች መካከል ከአስተዳደር ጥያቄ፣ ከምግብ ጥራት፣ ከአስተማሪዎች ብቃት በተጨማሪ የአዲሱ ፓትርያርክ ጉዳይም ሊያያዝ እንደሚችልም ኢሳት ዘግቧል። ተማሪዎቹ ምግብ ተከልክለዋል። የኢሳትን ዘግባ እንደሚከተለው አቅርበነዋል።

ዜናውን ላልሰማ ያካፍሉ

Previous Story

ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ለፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም ምላሽ ሰጠ

coble stone
Next Story

ቦሌ ለሚ ኮብልስቶን በሚሰሩ ሰዎችና በአካባቢው ነዋሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት 8 ሰዎች ሞቱ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop