November 7, 2023
1 min read

የአማራን መሬት በጦርነት እወስዳለሁ” ጄነራሉ | “ትግሉን የሚጎትቱ ኃይሎችን አንታገስም” | አሁናዊ የፋኖ መብረቃዊ ድሎች በሁሉም ግንባር

https://youtu.be/7zSEouh0EyU?si=ZD0ifhQkkyxMhrrc

https://youtu.be/pa07yFKJAwI?si=f6ul9AggwNVSmTKL

 

https://youtu.be/P-NwtKP1mi8?si=3BnDjp-u46dScnZY

 

2 Comments

  1. ብርሃኑ ጁላን ህወአት ምርኮኛ ይላቸዋል ብልጽግና ምርኮኛ ይላቸዋል አብይ መከራቸውን ሲያባብሰው ፊልድ ማርሻል ብሎ ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ሹመት ሰጣቸው ስለሳቸው እኔ ተሳቀቅሁ።

  2. ክቡራን የመከላከያ አባሎች ላልተመድባችሁበት ስራ ነብሳችሁን የምትግብሩ ወደ አማራ ክልል ስትላኩ መሰሪያችሁ እያስረከባችሁ እጅ ስጡ መቼም የአማራን ስብእና እስከ አሁን ሳትገነዘቡ አትቀሩም። የኦሮሞ ተወላጆችም ምንም አትሳቀቁ በአማራው ላይ ኣንተም ሆናችሁ የእናንተ ደጋፊዎች ባደረጉት ብዙም ሃሳብ አይግባችሁ አማራ የፍትህ ልክ ነው። ባንካችሁንም ሳይዘርፍ እየጠበቀ ነው ከብልጽግና በላይ በያዛቸው ስፍራዎች እራሱ ተበድሎ ፍትህን ለሌሎች እያሰፈነ ነው ሃሳብ አይግባችሁ። ለብልጽግና ምቾት እናንተ ወጣቶች መሞት የለባችሁም። አማራው እናንተን ተገድዶ እንኳን ቢገድል ከምሩ ያዝናል በሬሳችሁ አጠገብ ፎቶ አይነሳም ተሸሽጎ ያለቅሳል እንጅ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

yt76778tu7yugj 1 1
Previous Story

በአውሮፓ የኢትዮጵያውያን ግብረሃይል የውይይት መድረክ እዬተዘጋጀ የሚቀርብ አስተያዬት

362279578 877222194248616 8394952406458389026 n 1 1 1
Next Story

አማራ ሆይ የመጣብህ ፈተና የከፋ ነውና መከፋፈልን ትተህ “ድርና ማግ ሁን”

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop