December 21, 2022
3 mins read

ለዶ/ር አብይና ብልጽግና ፓርቲ እጅግ አሰቸኳይ የዜጎች እልቂት መፍትሄ መልክት

Geday Abiyዲሰምበር  21/2022

ሃገራችን ኢትዮጲያ በከፍተኛ ድህነቷና የመልካም አስተዳደር ጉድለቷ ላይ የርስበርስ ጦርነት በተለየ የሰላማዊ ዜጎች ዘር ተኮር ጭፍጨፋ የሴቶች መደፈርና ማፈናቀል በመባባስ ላይ ነው ::

ለዚህ የከፋ  ድርጊትፓርቲዎና መንግስትዎ የሚያላክከው ሸኔ በሚል የዳቦ ስም በሚታውቀው የኦሮሞ ነጻነት ወይም በቅርቡ የኦርሞ ነጻነት ሰራዊት OLA  ተብሎ በኦሮሞ ክልል የሚንቀሳቀሰው ቡድንን ነው:: ጭራሽም ቡድኑ በመቶ ሺዎች በሚገባ የሰለጠኑ የኦርሞ ልዩ ሃይል አባላት ከነትጥቃቸው የተቀላቀሉት ሲሆን ዜጎች በቀን ሁለት ጊዜ ለሁለት ሃይሎች ግብር በመክፈል ለማምለጥ ቢሞክሩም ብዙሃኑ በጭንቀት ጫካ ማደር ከከረሙ ሰነበተ::

ምንም ጥርጥር የሌ ው የኦሮሞ ነጻነት ይገባ ዘንድ ከነለማ መገርሳ በፊት የኦርሞ ትግል መስራች ቄስ ጉዲና ቱምሳ ደቀመዛሙር ለመለስ ዜናዊ ኦነግ ይገባ ዘንድ  ብዙ መጣራቸው ሚኒሶታና ሚድዌዌስት ያሉ የኦርሞ ፓስተሮች ብዙ ሚና ተጫውተዋል በጣምየሚያሳዝነው ያ ሁሉ የኦሮሞ ልዩ ሃይል በመቶሺዎች የኦርሞን ነጻነት ጦርን ተቀላቅሎ ለመንግስት ጦር ጋር በሰላምዊ ዜጎች ጭፍጨፋ የሚካሰሱት ሳይንስ በባህላዊ መልኩ ወገ የሚጠብቀው በጣም አናሳ ቁጥር ያለው ፋኖን ወራሪ ብሎ መክሰሱ እጅግ ያስተሳስባል::

ምንም ምስጢር የሌለው የኦሮሞ ብልጽግና ብዙሃኑ አባላት በጠየቁት መሰረት ህዝባችንን ከመታረድ ይተርፍ ዘንድ ብልጽግና  ድርድር በብዙዎቹ የኦነግ መሪ ተደርገው በሚታወቁት የቁም እስር ላይ ካሉት ዳውድ ኢብሳ ጋር ባፋጣኝ ይጀመር ዘንድ የግድ ነው:: በኦርሞ ትግል አንጃ በሃይማኖት በዘር መኖሩ የማይካድ ሲሆን የሙስሊም ኦሮሞውችን ልብ ለመግዛት ፍሬውን ወደ ዳውድ የቀየሩት ኦቦ ዳውድ ኢብሳ ስምምነቱን ቢፈጽሙ ራሱ ዘመዳቸው የሆነው ከዳውድ ኢብሳ መረጃ ያገኛል የተባለው ድሪባ ኩምሳ ጃል መሮም ስምምነት እንደሚቀበል ይታመናልና የቸገረው እርጉዝ ያገባል እንዲሉ ሰሞኑን ታዋቂው ጋዤጠና ተመስገን ደሳለኝ የደገፈው ይህ ድርድር መፍትሄ እንደሚሆን ይታመናል::

ፓስተር ዲጎኔ ሞረቴው ከሚድ ዌስት አሜሪካ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Flag
Previous Story

እሥከቀራኒዮ (የመኮንን ሻውል ግጥም)

governing
Next Story

 በሰው ና በዜጋ ላይ የተመሠረተ የመንግሥት ሥርዓት ፤ ዛሬ ና አሁን  እጅግ እንደሚያሥፈልገን የተገነዘብን ይመሥለኛል ።

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop