ከቁጫ እስከ ኦሮሞ – ማንነትና የማንነት ፖሎቲካ እንደምታና መዘዞቹ

ዩሱፍ ያሲን

የአሜሪካ ድምፅና የዶቼቬሌ አማርኛ ራዲዮ ፕሮግራሞች ላይ የቁጫ ሕዝብ የራሱን ማንነት የመወሰን ጉዳይ አስመልክቶ ለመንግሥት ጥያቄ ያቀረቡ ሰዎች መታሰራቸው ዜና በቅርቡ ተዘግቦ ሰምተናል። 40 የሚሆኑ የአካባቢ ሽማገሌዎች እነዚህ የተሳሩ ሰዎችን ለማስፈታት አዲስ አባባ ድረሰ መምጣታቸውንም ተዘግቧል። የቮይስ ኦፍ አሜሪካ ባልደረባ ጋዘጤኛ ሰሎሞን ክፍሌ ባመዛኙ በማንነት ዙርያና ሳቢያ የተነሳውን ውዝግብ ርእሰ ጉዳይ ላይ የሽማገሌዎች ወኪል ከተባሉት ጋርም ቃለ ምልልስ አስደምጦናል።

ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ተጨማሪ ያንብቡ:  ክልል ሲሉ ክልል ስንል! - አገሬ አዲስ

3 Comments

  1. Yessuf,
    Do you think Somale, Afar, Sidama, gambella, etc will ever fight the Oromo to live with Amhara, or Tigre? Beleive me, they will never choose to live with these people.

  2. What a poor argument it is, here is one example, as we know welayitas are geographical , economicaly culturaly are not related with the northern culture. Welayitas will be more concerned with there neighbours like oromos and other people. I dont think there will be a single welayita who wants to live with the northern people who are living thousands of kilometer away from them.

Comments are closed.

Share