April 16, 2013
1 min read

የመሪ ያለህ! – በዶ/ር ፍቅሬ ቶለሳ (ወቅታዊ ግጥም)

ኸረ! መሪ ስጠን የጸዳ ከብክለት፣
አገር የሚያስቀድም እንደነፍሱ ወድዶ
ሠርቆ የማያሸሽ ንዋይ ባሕር ማዶ፣
ሕዝቡን የሚያፈቅር በርኅራሔ ነድዶ፣
ቅጥፈት ያልተጣባው የውነት ተባባሪ
ፍርድ የማይገመድል፣ ትዕቢት ያልወጠረው፣
አርቆ የሚያስብ የሰው መብት አክባሪ፣
ግፍን የማይፈጽም በህግ ተዳዳሪ
ሙሉውን በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ


Previous Story

ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ የተመለሱት ተፈናቃዮች ባዶ ሜዳ ላይ መጣላቸው ታወቀ

Teklemichael Abebe
Next Story

ከማግለል ማሳተፍ ይቅደም! (ልጅ ተክሌ በኢሳት ላይ ላቀረበው አስተያየት የተሰጠ ምላሽ)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop