October 21, 2023
3 mins read

የበደኖና የአሰቦት ገዳማት የ1984 አሰቃቂ ጭፍጨፋ በደብረሊባኖስ ሊደገም ነው እንድረስላቸው

ደጎነ ሞረቴው
የበደኖና የአሰቦት ገዳም የ1984  አሰቃቂ ወረራ  በዚህ ወቅት ሊደገም ነው::  የእስላም  ኦሮሞ ነጻነት ግንባር የኦሮሞ ታጥቂ  ክንፍ የሆነው IFLO  Islamic Front for the liberation of Oromo ሃገሩን ከድቶ የምእራብ ሶማሌ ጀነራል መሆኑን ጀርመኖች ሳይቀር የመስከሩበት ዋቆ ጉቶን ሃውልቱን አብይ ኣሀምድ በቅርቡ ያሰራለት የኦሮሞ ታጣቂ  በሃረር በባሌ በአርሲ ሲንቀስቀስ ብዙ ገዳማት በተለይ አሰቦትን ማቃጠል  መነኮሳትን ያረደውን ዛሬ በደብረሊባኖስ ሊፈጽም በዝግጅት ላይ መሆኑን መረጃዎች በመቅረብ ላይ ናቸው::
ስለዚህ አቅሙና ጊዜውን ፈጣሪ የሰጠን ለአለም አብያተክሪያናት ምክር ቤት WCC [email protected]  ለኣፍሪካ የወንጌላዊያን ማህበር [email protected] በማሰማት ወገኖቻችንን እንታደግ ሌላ የአስቦትን እልቂት ከገደል  ከነነፍሳቸው መወርወር ላለማይት እንበርታ:: የሃገራችን ነባሩ የሱፊ ሰላማዊ ሙስሊሞች ከጅምሩ የኢትዮጲያ ጭቁን ህዝቦች የተባለውን የደርግ የፖለቲካ ተባባሪ ድርጅት ከአቶ አስፋ ጫቦ ጋር የጀመረው ፋርማሲስቱ ባሮ ቱምሳ ትግሉን ሊያስተባብር ወደባሌ ሃረር  በሄደበት ወቅት በትግል ባልደረቦቹ በነደቻሳ አባ ሃሰን ሲገደል ትግሉን ወንድሙ ቄስ ጉዲና ቱምሳ በመካነየኡስ ድርጅት ስም ማስቀጠሉን ነጋሶ ጊዳዳ ሊሞት ሲል ከአኖሌው የሃሰት ትርክት ማጋለጥ ጋር መስክሮታል::
image 11 1 1 1የኦነግና የወቅቱ ብልጽግና የኢትዮጲያ ማጥፋት ዝመቻና የገዳማትና የሰንደቅ አላማ ጥቃት ከፋሽስት ጣልያን ኢትዮጲያዊነትን የማጥፋት ተመሳሳይ  ዘመቻ ሲሆን ፋሽሽስት ጣልያን እንዳልተሳካለት ኦነግ ብልጽግና ኦህዲዲም አይሳካለትም::
በዋሃቢስቶች በነአልሸሸባብ ድጋፍ ከውጭ ከውስጥ ክርሲያን መሳይ ሙስሊም ነኝ ባለውና ለኢምሬት  ልእልት የመንፈስ ልጅ በተቀበለው በአብይ ኣሀመድ ቅንብር በማካሄድ ላይ ስለሆነ ለያለንበት ሃገሮች ተወካዮቻችን ድምጻችንን በማሰማት ታሪካዊ ሃላፊነታችንን እንወጣ::
ፓስተር ዲጎኔ ሞረቴው

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

 ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)   ጥር 2፣ 2017(January 10, 2025) መግቢያ ባለፉት ሃምሳ ዓመታ በአገራችን ምድር ሲያወዛግበንና በብዙ መቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ህይወታቸውን እንዲያጡ የተደረገበት ዋናው ምክንያት በፖለቲካ ስም የተደረገው ትግል ነው። ይህ ብቻ

ፖለቲከኛ ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲከኛ ራሱን የቻለ ሙያ ነው ወይ? በምንስ ይገለጻል? ለአንድ ህብረተሰብ የሚሰጠው በተጨባጭ የሚታይና የሚመዘን ነገር አለ ወይ? ፖለቲካ ሲባልስ ምን ማለት ነው? አገርን መገንቢያ ወይስ ማፈራረሺያ መሳሪያ?

ከሃይለገብርኤል   አያሌው የኦቦ ሲራጅና የወይዘሮ ፉንታዬ ልጅ ጃዋር መሃመድ ትላንትን ዛሬንና ነጋችንን ሊያሳይ የሚችል መጽሃፍ አዘጋጅቶልናል:: በእውነቱ መጽሃፉ ሊነበብ በሚችል የሃሳብ ፍሰት ተቀንብቦ በአነጋጋሪነቱ ቀጥሏል:: ጃዋርን እና የቄሮን ትውልድ በቅጡ ለመረዳት መጽሃፉ ማንበብ

የጃዋር የፖለቲካ ጅዋጅዌ! “ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ’’

ጥር 2 ቀን 2017 ዓ/ም   January 10, 2025  በኢትዮጵያዊነታችሁ፡ በኦርቶዶክሳዊ እምነታችሁ፡ በአማራነታችሁ፡ በአማረኛተናጋሪነታችሁ፡ በተሰነዘረባችሁ ብትር፡ ቤተ ሰብ፡ ወዳጅ ዘመዶቻችሁን ያጣችሁ: ልጆቻችሁን የቀበራችሁ፡ አካልችሁን ያጣችሁ፡ የተሰነዘረውን ብትር በመከላከል ላይ ያላችሁ፡ያለፈቃዳችሁ በመንግሥት ተጽእኖ ወደመግደልና

በኢትዮጵያዊነታችሁ፡ በኦርቶዶክሳዊ እምነታችሁ፡ በአማራነታችሁ፡ በአማረኛ ተናጋሪነታችሁ፡ በተሰነዘረባችሁ ብትር፡

January 10, 2025
Go toTop