October 21, 2023
3 mins read

የበደኖና የአሰቦት ገዳማት የ1984 አሰቃቂ ጭፍጨፋ በደብረሊባኖስ ሊደገም ነው እንድረስላቸው

image 11 1 1 1
ደጎነ ሞረቴው
የበደኖና የአሰቦት ገዳም የ1984  አሰቃቂ ወረራ  በዚህ ወቅት ሊደገም ነው::  የእስላም  ኦሮሞ ነጻነት ግንባር የኦሮሞ ታጥቂ  ክንፍ የሆነው IFLO  Islamic Front for the liberation of Oromo ሃገሩን ከድቶ የምእራብ ሶማሌ ጀነራል መሆኑን ጀርመኖች ሳይቀር የመስከሩበት ዋቆ ጉቶን ሃውልቱን አብይ ኣሀምድ በቅርቡ ያሰራለት የኦሮሞ ታጣቂ  በሃረር በባሌ በአርሲ ሲንቀስቀስ ብዙ ገዳማት በተለይ አሰቦትን ማቃጠል  መነኮሳትን ያረደውን ዛሬ በደብረሊባኖስ ሊፈጽም በዝግጅት ላይ መሆኑን መረጃዎች በመቅረብ ላይ ናቸው::
ስለዚህ አቅሙና ጊዜውን ፈጣሪ የሰጠን ለአለም አብያተክሪያናት ምክር ቤት WCC media@wcc-coe.org  ለኣፍሪካ የወንጌላዊያን ማህበር info@aeafrica.org በማሰማት ወገኖቻችንን እንታደግ ሌላ የአስቦትን እልቂት ከገደል  ከነነፍሳቸው መወርወር ላለማይት እንበርታ:: የሃገራችን ነባሩ የሱፊ ሰላማዊ ሙስሊሞች ከጅምሩ የኢትዮጲያ ጭቁን ህዝቦች የተባለውን የደርግ የፖለቲካ ተባባሪ ድርጅት ከአቶ አስፋ ጫቦ ጋር የጀመረው ፋርማሲስቱ ባሮ ቱምሳ ትግሉን ሊያስተባብር ወደባሌ ሃረር  በሄደበት ወቅት በትግል ባልደረቦቹ በነደቻሳ አባ ሃሰን ሲገደል ትግሉን ወንድሙ ቄስ ጉዲና ቱምሳ በመካነየኡስ ድርጅት ስም ማስቀጠሉን ነጋሶ ጊዳዳ ሊሞት ሲል ከአኖሌው የሃሰት ትርክት ማጋለጥ ጋር መስክሮታል::
image 11 1 1 1የኦነግና የወቅቱ ብልጽግና የኢትዮጲያ ማጥፋት ዝመቻና የገዳማትና የሰንደቅ አላማ ጥቃት ከፋሽስት ጣልያን ኢትዮጲያዊነትን የማጥፋት ተመሳሳይ  ዘመቻ ሲሆን ፋሽሽስት ጣልያን እንዳልተሳካለት ኦነግ ብልጽግና ኦህዲዲም አይሳካለትም::
በዋሃቢስቶች በነአልሸሸባብ ድጋፍ ከውጭ ከውስጥ ክርሲያን መሳይ ሙስሊም ነኝ ባለውና ለኢምሬት  ልእልት የመንፈስ ልጅ በተቀበለው በአብይ ኣሀመድ ቅንብር በማካሄድ ላይ ስለሆነ ለያለንበት ሃገሮች ተወካዮቻችን ድምጻችንን በማሰማት ታሪካዊ ሃላፊነታችንን እንወጣ::
ፓስተር ዲጎኔ ሞረቴው

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Fano is the people
Previous Story

የሚያሸንፈው ፋኖ ወይስ መንግስት?

d7baf760 cc5e 11ed be2e 754a65c11505
Next Story

“ድንቅ ” ሌክቸር!

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop