June 19, 2023
1 min read

ኮሌኔሉ ክስ መሰረቱ/ፋኖ ላይ ስም የማጥፋት ዘመቻ-ባገዛዙ/ቀይ ባህር ይገባናል-አዲሱ አማራ ማጥቂያ ሴራ

https://youtu.be/b-YQlNAt01U

 

1 Comment

  1. አይ አቶ አብይ እንዲህ ያለ ተራ ወሬ ውስጥ ገባህ ማለት ነው?ሁሉም አለቀብህ?ባንተ ቤት በር መዝጋትህ ነው ፍርሃትህን ብቻ ነው ይህ የሚያሳየው። ባለፈው በተወለደበት ክልል በሌሎች ተገደለ ብለህ አማራን ልታገዳድል ሞክረህ ነበር ተሳቀብህ። እነ አሳምነውን አስገድለህም ሁለቱን ወንድማማቾች ልታባላ ነበር እነሱ ግን ሳቁብህ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Abiy Ahmed Shine OLF 1 480x480 1
Previous Story

ዕዉነትን በዉሸት የመተካት የዓመታት መታከት !

guji 1 1 1
Next Story

በጉጂ ሁለት ወጣቶች በህዝብ ፊት ተረሸኑ፥ በጎጃም መስመር የታፈኑት ሹፌሮች የት ገቡ? 2 ሚሊዮን ብር የከፈሉት ባለሀብት

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop