የአብይ አህመድ ኦነግ ሽኔ ከአዲስ አበባ በቅርብ እርቀት በፌስቡክ ላይቭ እያሳያ በጠራራ ፀሀይ ከተማ ውስጥ ገብቶ እየዘረፈ ነው


ኦነግ ሽኔ ከአዲስ አበባ በቅርብ እርቀት በፌስቡክ ላይቭ እያሳያ በጠራራ ፀሀይ ከተማ ውስጥ ገብቶ እየዘረፈ እና እየገደለ ሳለ የሀገር መከላክያ ተብየው ግን የአማራ ህዝብን ትጥቅ በማስፈታት ሰበብ ገዳማትን ሳይቀር በከባድ መሳርያ እና በታንክ እየደበደበ ይገኛል።

የማንንም የውሸት ማስተባበያ መርዶ እንፈልግም/ዓለም እንዲያውቀው ብቻ ሼር ማድረግ የኛ ግዴታ ነው !
ግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም
አሻራ ሚዲያ ፣
በአደባባይ ስለተረሸኑት ንፁሃን ኦርቶዶክስ ወጣቶች የማንንም የውሸት ማስተባበያ አንፈልግም።ከሁለት ቀናት ቀደም ብሎ “የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ- ኃይል”የተሰኘው ተቋማ ከ200 በላይ የሥላሴ ገዳም ፀበልተኞችን እና መነኮሳትን መደምሰሱን እና መረሸኑን ባወጣዉ መግለጫ አረጋግጦልናል።(ማስረጃው በእጃችን አለ)
2ኛ) የሁሉም ክልል ልዩ ኃይል አባላት ዐብይ አህመድ በሚመራው አራጁ የኦህዴድ/ኦነግ መከላከያ ሠራዊት አባላት ውስጥ እንደተካተቱ ዓለም ያውቃል።ስለሆነም የሲዳማ ክልል መለዮም ይልበሱ የኦሮሞ ክልል፤በአደባባይ ሁለት ባለማህተም ወጣቶችን ሲረሹን ታይተዋል። የዚህ ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ ዐብይ አህመድ ሲሆን በጠቅላይ ኢታማዦር ሹምነት የሚመራው ደግሞ ምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ነው።
ይህ እጅግ አሰቃቂ ወንጀል በደብረ ኤልያስ ሥላሴ ገዳም እንደተፈፀመ ከሁለት ቀናት በፊት እራሱ ጠቅላይ ሚንስትሩ በሰብሳቢነት የሚመራው”የፀጥታና ደህንነተ የጋራ ግብረ- ኃየል”የተሰኘው ተቋም “200 ንፁሃንን እንደጨፈጨፈ” ባወጣው መግለጫ አረጋግጧል።
በአማራ ክልል ከተሞች በይፋ ጦርነት ታውጆ ንፁሃንን መጨፍጨፍ ከተጀመረ አንድ ወር አልፎታል።ስለሆነም መላው የአማራ ህዝብ ሆይ ያለፈቃድህ ገብቶ በአደባባይ ልጆችህን የፍጥኝ እያሰረ የሚጨፈጭፍውን ሠራዊት በአስቸኳይ እንዲወጣ አድርግ።ያለህን ሁሉ ይዘህ እራስህን ከጥፋት ለመከላከል ዛሬውኑ ቁረጥ።
መረጃው የጋዜጠኛ ወግደረስ ጤናው ነው ።
“ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።”
ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ ልሳን:-

ተጨማሪ ያንብቡ:  ሰበር ዜና -የአንድነት ፓርቲ እና መኢአድ ቅድመ ውህደት ፊርማ እሁድ ሰኔ 1 ቀን 2006 እንዲደረግ ተጠየቀ

 

//
Youtube:- https://www.youtube.com/channel/UCPmgFzP2ZPmdGjHxXjigJaw
//
Ashara Tv – https://www.youtube.com/channel/UC2LZu_N0iOJipVUw3RyR4Ng
//
https://www.facebook.com/asharamedia24
//
ቴሌግራም:- https://t.me/asharamedia24

2 Comments

  1. ግራ የገባው መንግስት ግራ ከገባው ህዝብ ጋር ደፋ ቀና ይላል። ኢትዮጵያ ወደማትመለስበት ሁኔታ የገባችው ወያኔ ህዝባችን በቋንቋና በክልል ሲከፋፍል ነው። ምንም ይሁን ምንም የነበረችውን ኢትዪጵያ እንመልሳለን ማለት የማይቻል ነው። ሰው በዘሩና በቋንቋው ሰክሯል። መኖሩን የሚለካው በሌላው ላይ በሚያደርሰው ሰቆቃና በስርቆትና በጉቦ ባከማቸው ሃብት ነው።
    የኦሮሞ ታጣቂዎች ቀማኞች፤ ነፍሰ ገዳዪች፤ ዘራፊዎች እይታቸው ሁሉ ከአፍንጫቸው ያልራቀ በራሳቸው ከበሮ የሚዘፍኑ የነጻነትን ትርጉም የማያውቁ በብልጽግና መንግስትና በውጭ ሃይሎች የሚደገፉ አፍራሽ ሃይሎች ናቸው። ፈገግታቸው በሰው እንባ፤ ደስታቸው የሰው ሰቆቃ፤ የሆኑ ድርቡሾች ሰው ገድለው ከአስከሬኑ ጋር ፎቶ በመነሳት የሚለጥፉ የተለከፉ ውሾች ናቸው። ይህ ትውልድ ነው ለኦሮሞ ህዝብ ፍትህና ሰላምን አመጣለሁ ብሎ የሚርመሰመሰው።
    የዶ/ር አብይ መንግስት የሚይዘውን የሚጨብጠውን ያጣ፤ኢትዮጵያ አትፈርስም እያለ በህዝቦች መካከል ልዪነትን የሚያሰፋ፤ እሳቤውና ሽርክናው ሁሉ ለኦሮሞ ብቻ የሆነ የጠባቦች ስብስብ ነው። እኔን የሚገርመኝ አብረው የሚነድት የአማራ ህዝብ ተወካዪች የሚባሉት ናቸው። ዛሬ በአማራ ክልል ህግ እናስከብራለን በሚል ሰበብ ገዳማት ሳይቀሩ የባሩድ ሽታ ያጠናቸው ሆን ተብሎ የአማራን ህዝብ ለማበራየትና የአስተሳሰብ አቅጣጫውን ለመለወጥ ነው። ዛሬ በእስር የሚንገላቱት፤ ከሥራ የሚባረሩት፤ ቤታቸው የሚፈርሰውና ወደ ሃገራቹሁ ሂድ የሚባሉት፤ ታፍነው ተወስደው የተገደሉትና የተሰወሩት እነማን ናቸው? ኢትዮጵያን የሚሉት አይደሉም? የጠ/ሚሩ የየጊዜው ዲስኩር መለካት ያለበት በምድር ላይ በምናየው እውነት እንጂ በቃላት ጫወታ አይደለም። እውነቱ አማራ የተባለ ሁሉ በኦሮሞዎች የሚደፈጠጥበት ዘግናኝ ጊዜ ላይ እንገኛለን። መታጠቅ፤ መፋለም፤ መብትን ማስከበር፤ እሳትን በእሳት ከመመከት ያለፈ የአማራ ህዝብ የቀረው ምርጫ ያለ አይመስለኝም።
    ትላንት የሰሜን እዝን ያረደው ወያኔ ጋር የተቃቀፈው ኦሮሞ ዓላማው አንድ ነው። ኢትዮጵያን ማፈራረስ። ደበረ ጽዪን ትጥቅ አንፈታም ብሎ ተናገረ በማለት አሁን ላይ በሶሻል ሚዲያ የሚፋተጉት ልበ ቢሶች እሱ ተናገረ አልተናገረ ወያኔ ትጥቅ እንደማይፈታ ገና ከጅምሩ ግልጽ ነው። አስረከበ የሚባለው የጦር መሳሪያ ሁሉ የወላለቀ፤የማይሰራ፤ እድሜ ያለፈበት፤ ከማህል ሃገር በየጦር መጋዝኑ የነበረ ወደ ትግራይ ከ 30 ዓመት በፊት ተጭኖ የተወሰደ ነው። ወያኔ ትጥቅ አይፈታም። ሰላምንም አያውቃትም። ለዚህም ነው የብልጽግናው መንግስት ይህን እያወቀ ሆን ብሎ የአማራን ትጥቅ መንጠቅ የገባው። አማራን አዳክሞ ለወያኔ ለማስረከብ። ይህ የኦሮሞ ስብስብ ለሰው ልጅ ምንም ደንታ የሌለው ዛሬም ትላንትም የሚያላዝኑት ተጨቁነን ነበር፤ስሜን የቀየረው አማራ ነው ወዘተ በማለት በህዝባችን ላይ የፓለቲካ እቃ እቃ ጫወታ በመጫወት ላይ ይገኛሉ። ፍትጊያው ከነጻነት ፈላጊዎች ጋር አይደለም። ከድርቡሾች ጋር እንጂ። የገባውና በጊዜ የነቃ ህብረት ፈጥሮ እነዚህን የመንግስት ተላላኪዎችና ጉዳይ አስፈጻሚ ኦነግና ሌሎችንም መፋለም ለነገ የማይባል ግዴታ ነው።
    ህገ መንግስቱን ለመናድ፤ መንግስት ለመገልበጥ፤ ሰላም ለመንሳት በሚሉ ሰበቦች ዛሬ እስር ቤቱን የሞላው የአማራ ተወላጅ በፈጠራ ክስ በታፈኑት ወገኖች ነው። ሲጀመር የሚናድ ህገ መንግስት የለም። የተናደ ካብ መልሶ አይናድም። ህገ መንግስቱ ከተናደ ቆየ። በራሱ ጥላ የሚደነግጠው የብልጽግናው መንግስት ኦሮሞን ብቻ ከፍታ ላይ በማውጣት ራሱን ማሰንበት አይችልም። ቢቆይም ሥጋ ስጋን ሲበላው ማየታችን አይቀርም። የወለጋው ኦሮሞ ከሸዋው፤ ከአርሲው፤ ከሃረሩ በአስተሳሰብም በእይታም አንድ አይደለም። ቋንቋ ብቻውን ሰውን አያስተሳስርም። ያ ቢሆን ኑሮ ሶሪያ፤ ኢራቅ፤ የመን፤ ሱማሊያ ዛሬ ያሉበት ሁኔታ ላይ ባልደረሱም ነበር። ሃበሻ ክፉ ህዝብ ነው። እናቶች ሲያለቅሱ የሚስቅ ግልፍጥ። የሰው ቤት እያፈረሰ የሚዘፍን ውሻ።የሚያሳዝነው ግን ለሰማይ ቤት እናድራለን የሚሉ በብዙ ስምና ቤ.ክ ወይም መስጊድ የተጠለሉ ሰዎች በቃ በማለት ድምጻቸውን አለማሰማታቸው ነው። አይ ጊዜ እንዲህ እንሁን ሰው ከእንስሳ መጣ እንዳልባለን አሁን ተመልሶ እንስሳና አራዊትን ሲመስል ቁመን እንይ? አሳዛኝ ጊዜ! በቃኝ!

  2. የኢትዮጵያ ህዝብ ማወቅ ያለበት እውነተኛ ሀገር አቀፍ ፓርቲ አለመኖሩ ና ብልጽግና ና ኦናግ ሸኔ ፓርቲዎች አንድ መሆናቸውና ዋናው የማይቀለበስ አላማቸው ና የረቀቀ ሴራቸው ከአማራ ና ትግራይ ተገንጥለው ኦሮምያን መንግስትን ለማወጅ ነው ይህ የረቀቀ ሴራቸው ከአመታት በፊት ወለጋ ና ሸዋ ውስጥ ዘር ለይተው ህፃን አዛውንት ሴት ሳይቀር በጅምላ ጨፈጨፉ ዝርፊያ ማፈናቀል እርምጃ ተጀመረ ህዝቡን በአስከፊ ኑሮ ውድነትና ሙስናን አጠናከሩ እንዲሁም የህዝብ እልቂት ና መፈናቀል በሆነበት ወቅት ሁሌም ዘረኛው አብይ በውስጣዊ እርካታ ና እንዳልሠማ ሆኖ ችግኝ ተከላ ና እርሻ ልማትን ይጎበኛል በዚህ አመትም በተጠናከረ መንገድ አዲስ አበባ ና አካባቢ በጅምላ ቤቶችን ማፍረስ መግደል ማፈናቀል በተጨማሪም ቤተእምነቶችን ማፍረሥ ምዕመናንን መግደል ና የወደፊት አላማቸው እስልምና ክርስቲያን ሀይማኖት የፈጣሪን አላህን እምነትን አጥፍተው በነሱ ጥንታዊ እምነት እሪቻ በዛፍ ዋርካን ቅቤ ቀብቶ ማምለክን ነው አሁን በተጠናከረ መንገድ የአማራን ፋኖ ከደመሰሱ በኋላ ቀጣይ እርምጃ አዲስ አበባ ሽገር እንዲሁም ከኦሮምያ ና ከደቡብ ከምስራቅ ዘር ለይተው ማፈናቀል መግደል መዝረፍ ና ኦሮምያ መንግስት ማወጅ ይሆናል ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share