June 13, 2023
3 mins read

የአብይ አህመድ ኦነግ ሽኔ ከአዲስ አበባ በቅርብ እርቀት በፌስቡክ ላይቭ እያሳያ በጠራራ ፀሀይ ከተማ ውስጥ ገብቶ እየዘረፈ ነው


ኦነግ ሽኔ ከአዲስ አበባ በቅርብ እርቀት በፌስቡክ ላይቭ እያሳያ በጠራራ ፀሀይ ከተማ ውስጥ ገብቶ እየዘረፈ እና እየገደለ ሳለ የሀገር መከላክያ ተብየው ግን የአማራ ህዝብን ትጥቅ በማስፈታት ሰበብ ገዳማትን ሳይቀር በከባድ መሳርያ እና በታንክ እየደበደበ ይገኛል።

የማንንም የውሸት ማስተባበያ መርዶ እንፈልግም/ዓለም እንዲያውቀው ብቻ ሼር ማድረግ የኛ ግዴታ ነው !
ግንቦት 28 ቀን 2015 ዓ.ም
አሻራ ሚዲያ ፣
በአደባባይ ስለተረሸኑት ንፁሃን ኦርቶዶክስ ወጣቶች የማንንም የውሸት ማስተባበያ አንፈልግም።ከሁለት ቀናት ቀደም ብሎ “የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ- ኃይል”የተሰኘው ተቋማ ከ200 በላይ የሥላሴ ገዳም ፀበልተኞችን እና መነኮሳትን መደምሰሱን እና መረሸኑን ባወጣዉ መግለጫ አረጋግጦልናል።(ማስረጃው በእጃችን አለ)
2ኛ) የሁሉም ክልል ልዩ ኃይል አባላት ዐብይ አህመድ በሚመራው አራጁ የኦህዴድ/ኦነግ መከላከያ ሠራዊት አባላት ውስጥ እንደተካተቱ ዓለም ያውቃል።ስለሆነም የሲዳማ ክልል መለዮም ይልበሱ የኦሮሞ ክልል፤በአደባባይ ሁለት ባለማህተም ወጣቶችን ሲረሹን ታይተዋል። የዚህ ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ ዐብይ አህመድ ሲሆን በጠቅላይ ኢታማዦር ሹምነት የሚመራው ደግሞ ምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ ነው።
ይህ እጅግ አሰቃቂ ወንጀል በደብረ ኤልያስ ሥላሴ ገዳም እንደተፈፀመ ከሁለት ቀናት በፊት እራሱ ጠቅላይ ሚንስትሩ በሰብሳቢነት የሚመራው”የፀጥታና ደህንነተ የጋራ ግብረ- ኃየል”የተሰኘው ተቋም “200 ንፁሃንን እንደጨፈጨፈ” ባወጣው መግለጫ አረጋግጧል።
በአማራ ክልል ከተሞች በይፋ ጦርነት ታውጆ ንፁሃንን መጨፍጨፍ ከተጀመረ አንድ ወር አልፎታል።ስለሆነም መላው የአማራ ህዝብ ሆይ ያለፈቃድህ ገብቶ በአደባባይ ልጆችህን የፍጥኝ እያሰረ የሚጨፈጭፍውን ሠራዊት በአስቸኳይ እንዲወጣ አድርግ።ያለህን ሁሉ ይዘህ እራስህን ከጥፋት ለመከላከል ዛሬውኑ ቁረጥ።
መረጃው የጋዜጠኛ ወግደረስ ጤናው ነው ።
“ውድ የአሻራ ሚዲያ ቤተሰቦች የአሻራ ሚዲያ ቻናልን ላይክና ሰብስክራይብ በማድረግ ድጋፋችሁን ታሳዩን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።”
ለፈጣንና አዳዲስ መረጃዎች አሻራ ሚዲያ የአይበገሬዎቹ ልሳን:-

 

//
Youtube:- https://www.youtube.com/channel/UCPmgFzP2ZPmdGjHxXjigJaw
//
Ashara Tv – https://www.youtube.com/channel/UC2LZu_N0iOJipVUw3RyR4Ng
//
https://www.facebook.com/asharamedia24
//
ቴሌግራም:- https://t.me/asharamedia24

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

 ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)   ጥር 2፣ 2017(January 10, 2025) መግቢያ ባለፉት ሃምሳ ዓመታ በአገራችን ምድር ሲያወዛግበንና በብዙ መቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ህይወታቸውን እንዲያጡ የተደረገበት ዋናው ምክንያት በፖለቲካ ስም የተደረገው ትግል ነው። ይህ ብቻ

ፖለቲከኛ ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲከኛ ራሱን የቻለ ሙያ ነው ወይ? በምንስ ይገለጻል? ለአንድ ህብረተሰብ የሚሰጠው በተጨባጭ የሚታይና የሚመዘን ነገር አለ ወይ? ፖለቲካ ሲባልስ ምን ማለት ነው? አገርን መገንቢያ ወይስ ማፈራረሺያ መሳሪያ?

ከሃይለገብርኤል   አያሌው የኦቦ ሲራጅና የወይዘሮ ፉንታዬ ልጅ ጃዋር መሃመድ ትላንትን ዛሬንና ነጋችንን ሊያሳይ የሚችል መጽሃፍ አዘጋጅቶልናል:: በእውነቱ መጽሃፉ ሊነበብ በሚችል የሃሳብ ፍሰት ተቀንብቦ በአነጋጋሪነቱ ቀጥሏል:: ጃዋርን እና የቄሮን ትውልድ በቅጡ ለመረዳት መጽሃፉ ማንበብ

የጃዋር የፖለቲካ ጅዋጅዌ! “ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ’’

Go toTop