May 22, 2023
1 min read

ፖለቲካዊ ውሳኔ ተሰራ: የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የ9ኛ ቀን ውሎ መግለጫ!- ሕብር ራዲዮ ዕለታዊ ዜና

182819
#image_title

ፖለቲካዊ ውሳኔ ተሰራ: የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ የ9ኛ ቀን ውሎ መግለጫ!

1 Comment

  1. በደርግ ዘመን ከሶማሊያ ጋር ጦርነት ሲጀመር የሞቃዲሾ ራዲዮ የአማርኛ ፕሮግራም ከፍቶ ነበር። ወሬው በአብዛኛው በደርግ ወታደራዊ አገዛዝ አስፈሪነት እና አንዳንድ ሚስጥራዊ (ለህዝብ) መረጃወችን ማቀበል ላይ ነበር (ዚያድ በሬ የራሱን ተሞክሮ እንደማለት ነው!)። እንደዚያም ሆኖ “ሶማሌ ራዲዮ ዛሬ ምን አለ?” እየተባለ ሲጠየቅ አስታውሳለሁ። ታዲያ የሶማሌ ጦር መሸነፍ ሲጀምር ራዲዮ ጣቢያው ወደ ተራ ስድብ ወረደ፣ ኮሎኔል መንግስቱ ላይ በመልካቸው ሳይቀር ጸያፍ ስድቦችን መስማት እየተለመደ መጣ። ከዚያስ? በአብዮቱ ያኮረፉት እንኳ ሳይቀሩ “ኤጭ ይሄ ዉሸታም ባለጌ የማይረባ ጣቢያ” ብለው እርግፍ አርገው ተውት። በመጨረሻም ራዲዮ ጣቢያው ምን እንደደረስ እንኳን ሳይታወቅ የሶማሊያም ጦር ለኦጋዴን አፈር የሚገብረውን ገብሮ ተጠራርጎ ወደ አገሩ ተመለሰ። እንደው በሚዲያ ስም የሚደረግ ፖለቲካዊ ፕሮፓጋንዳ እና ቅስቀሳ እንዲሁም የማይመስል ዜና እየበዛ ሲሄድ ከታሰበው ተቃራኒ ዉጤት ሊያመጣ እንደሚችል ከታሪክ መማር ከተቻለ በሚል ነው።
    ስላማችን ይብዛ!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

182807
Previous Story

ሰበር ዜና ከወልቃይት፤ ውጊያ ተጀምሯል! | ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ ሰጠ

mahbere Kidusan 1 1
Next Story

በወቅታዊ ጉዳዮች ከማኅበረ ቅዱሳን ጽ/ቤት የተላለፈ መልእክት!

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop