May 17, 2023
1 min read

የዳያስፖራ አባላት የአገዛዙን ፋሽስታዊ እርምጃዎች በመቃወም ለምታደርጉት ብርቱ ትግል እንደአንድ የሕዝብ እንደራሴ እውቅና የምሰጠው ነው

347424937 953510812455303 2961389680610554973 n 1 1
#image_title

347424937 953510812455303 2961389680610554973 n 1 1

ለሕዝባችን ኃቀኛ የፍትኅና እኩልነት ጥያቄዎች አምባሳደሮች ሆናችሁ የምታደርጉት የተቀናጄ ትግል በዴሞክራሲ ታጋዮች ዘንድ ሁሉ ክብር ያለውና በሕዝባችን ተጋድሎ ውስጥም ልዩ ቦታ የሚሰጠው መሆኑን ማረጋገጥ እፈልጋለሁ።
ፋሽዝም ሲከስም የኢትዮጵያ ትንሳዔ ይጀምራል!
ክርስቲያን ታደለ

1 Comment

  1. የተከበሩ የተወካዮች ምክር ቤት አባል ክቡር አቶ ክርስቲያን ታደለ
    የሃገራችን ኢትዮጲያ ጉዳይ ከሃገራችን አካላችን ቢወጣም ልባችን በዚያው ምድራችን ጉዳይ የተያዘ ነው:: ስለዚህም በሃገራችን ላይ የሚፈራረቁ ሰው ሰራሽም ሆነ የተፈጥሮ አደጋዎችን መመከት ለእኛ መብትም ግዴታም ጥቅም ነው በማለት የቀደመው ዘመን የሃገራችን የዩኒቨርስቲያችን መራቂዎችን ውድ ቃል መጠቀም እፈልጋለሁ:: ሃገር ቤት ጨቁዋኙን ግፈኛ ዘረኛ መንግስት ለህይወታችሁ ሳትሳትሳሱ ስትፋለሙ በነጻው አለም እየኖርን ይህን ባንደግፍ ወዮ ለእኛ! ጌታ የምድራችን ኢትዮጲያን የማያባራ መከራ ጌታ ያሳጥርልን:: ፓስተር ዲጎኔ ሞረቴው ከሚድ- ዌስት አሜሪካ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

182634
Previous Story

አነጋጋሪው የአዲስ አበባው ሌላ ቤተ-መንግስት፣ በትግራይ ያንዣበበው እልቂት፣ የአማራው ብልፅግና ጥሪ፣ ሸኔ ከባድ ውጊያ ታውጆብኛል አለ

abiy ahmed geday 1 1 1 1
Next Story

ጠቅላይ ሚኒስቴር አቢይ አህመድ ከኦሮሞ ጠባብ ዘረኘትና ጎሰኝነት ወጥቶ ኢትዮጵያዊነትን የማንነት የታሪኩ አካል ማድረግ አለበት

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop