[የሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ጉዳይ] – ማን ለጠበቃ ፈረመ???

ሰላም ለሁላችሁ፤

ለሰላም እና ለአንድነት ከቆሙ ምዕመናን የተላለፈ መልዕክት፦

በቤተክርስቲያናችን መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ቤተክርስቲያኑን ወክሎ ማንኛውንም ውለታ/ሰነድ መፈረም የሚችለው ሊቀመንበሩ ብቻ እንደሆነ በግልጽ ተቀምጧል። የእየአንዳንዱ የቦርድ አባል የሥራ ድርሻ በተዘረዘረበት አንቀጽ 6 ላይ ማን በቤተክርስቲያኑ ስም ሰነዶችን
መፈረም እንደሚችል ተደንግጎ እናገኛለን ። አንቀጽ 6 ክፍል 3 ሀ ተ.ቁ 7 እንዲህ ይላል፦

“ሊቀመንበሩ፦

7. ጠቅላላ ጉባኤው፤ የባለአደራዎች ቦርድና የሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴ የተስማሙባቸውን ሰነዶችና ስምምነቶች ቤተክርስቲያኒቱን በመከወከል ይፈርማል”

ቤተክርስቲያኑን ወክያለሁ የምትለው ይህች ጠበቃ ግን ገና ሊቀመንበሩ በቦርድ ሕገወጥ ስብሰባ ታግደዋል ሳይባል ነው የቤተክርስቲያኑ ጠበቃ ነኝ ያለችው። ይህም ለሕጋዊው ሊቀመንበር በማያገባት ገብታ የሕዝብ ተምራጭ የሆኑትን ሊቀመንበር ከቦርድ ተባረዋል ብላ በጻፈችው ደብዳቤ ተጠቅሷል። እነርሱ ሊቀመንበር ያሉት እኛ ግን በሊቀመንበርነት የማናውቀው ሰውም ይህን ሰነድ የመፈረም ስልጣን የለውም። እነርሱም መርጠነዋል ያሉት ከዛ በሗል ነው። እናም የማርች 9ኙ ቤተክርስቲያኑ ተከሰሰ አዋጅ አጣብቂኝ ውስጥ የመግባታቸው ውጤት ነው። ድሮም ወያኔ ወንዝ አያሻግርም።
የእምነት ሕፀጽ የሌለባትን ቤተክርስቲያን በጥብጠው፣ ሲካፈሉት የኖሩትን ቅዱስ አገልግሎት እንደ መርገም ቆጥረው ቀኖና ያጎደለ ቤተክርስቲያን ነው ሲሉ የማይሰቀጥጣቸው፣ ሕዝቡን በማሸበር የፖለቲካ ተልእኳቸው ተከታይ የሚሆን መስሏቸው የሌለውን ችግር ፈጥረው ሰላማችንን ሲያምሱ መክረማቸውን
ያየ መድኃኔዓለም ቤቱን ባጸዳበት ቀን እነዚህንም ሊያጸዳ እያጻፋ አናገራቸው። በጥፋት ላይ ጥፋት በክስረት ላይ ክስረት ብቻ ስለሆነ ትርፉ እባካችሁ የበደላችሁትን ጌታ አና ኅዝብ ይቅርታ ጠይቃችሁ አርፋችሁ ተቀመጡ። የባሰ ሳይመጣ። ጊዜው ለዚህ የተመቸ ነውና።

ይህ ሕዝብ ሳይፈቅድና ሳያምንበት በቤተክርሲታኑ አቋም ላይ አንዳች ለውጥ አይመጣም!!! አሁንም ወደፊትም በአባቶች መካከል ያለው መለያየት እስኪወገድ ድረስ ከቤተክርስቲያናችን ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ሳይሆን ከስልጣን ሽኩቻ፣ በዘረኝነትና በሙስና ከተጨማለቀ አስተዳደር ገለልተኛ ነን !!! ወዳጆቼ የአስተሳሰብ ልዩነት እኮ እንዲህ በግትረኝነትና ለምን ፍርስርስ አይልም እያሉ የሚያራምዱት አይደለም። ሕዝብ ወሰነ። እናንተ ግን 40/50 ሰው ጎድሎ ነበርና በክፍተኛ ድምጽ የተወሰነውን ውሳኔ አንቀበልም ብላችሁ በማያዋጣ ጎዳና መጓዝ ጀመራችሁ። መጨረሻችሁም ይኽው ከፍተኛ ወጪ አስከተለ። አሁንም አስቡበት አያዋጣችሁም። ሽንፈትን መቀበል ከባድ ቢሆንም ሊመጣ ካለው ከባድ ሽንፈት ይሻላልና ክርስቲያን ከሆናችሁ ይብቃችሁ። ባስቸኳይ ኅዝቡ ባቀረበው አጀንዳ መሠረት ጠቅላላ ጉባኔ ጥሩ። ሕዝቡ ከፈለገ ትቀጥላላችሁ ካልፈለጋችሁ ደግሞ እንደመረጣችሁ ያወርዳችኋል።
እስኪ እንደ ክርስቲያን ይቅርና እንደሰው ለደቂቃ አስቡት? በዚህ ባመጣችሁት ጉዳይ ምክንያት ምን ተጠቀምን? ምን አተረፍን? ችግር ተፈታ? ተቃለለ? ወይንስ ተባባሰ? ገለልተኝነት ቀረ? የችግሩ ምንጭ ፖለቲካ ነው። ችግሩ የሚፈታውም ፖለቲካው የሆነ ለውጥ ሲያመጣ ነው ወይንም ሲለወጥ ነው። ማንም ቢዳክር የተለያዩት አባቶች ሳይስማሙ/ሳይታረቁ ይህ ችግር አይፈታም!!!

ተጨማሪ ያንብቡ:  በባህር ዳርና አዲስ አበባ በተከሰቱ ቀውሶችና በሌሎችም አካባቢዎች በሚታዩ ውጥረቶች ተሸንፈን አገራችንን አንድነት በሚፈታትን ቀውስ ውስጥ እንዳንገባ ሰከን ባለ መንፈስ  እናት ኢትዬጵያን በጋራ እንታደግ!!

በደብራችን በደብረሰላምም ሆነ በተዋሕዶ እምነታችን ላይ ምንም ከወትሮው የተለየ የእምነት ችግር የለም!!! ችግሩ የአስተዳደርና የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት ነው። የእምነት ችግር አለ ለሚል ሰው ግን እስካሁን በገለልተኛ ቢተክርስቲያናት የተካፈለውን መንፈሳዊ አገልግሎት ምን ሊያደርገው ነው? ንሰሐ ሊገባበት ነው? ከዚህ በኋላስ በገለልተኛ ቤተክርስቲያን ይገለገላል? በርግጥ ያየበት መነጽር ስሕተት እንደነበረ ካመነ ምንም አይደል። አለበለዚያግን ክርስትናው አጠያያቂ ነው። ለማንኛውም መድኃኔዓለም ልቦና ይስጣችሁ። እውነት የቤተክርስቲያን ነገር ካሳሰባችሁ ብዙ የሚሰራ ሥራ አልና እዛላይ ብንሰራ ይሻላል። እናም እባካችሁ ይብቃችሁ!!!

13 Comments

  1. Megemeria Ye derg cadrewechin ena mistochachewn masweged ke hager bet endezihu shiger fetr ew sibareru ezih endegena yifokiral yisadebalu poletca ena erebisha kefelegu mengedun metekom new suri kalachew .egziabher abalatin ena bete mekidesachinen selam yargilen.

    • Goitom like your name you look Wiyane. Down wiyane with your follower togeter with Medhanialme wiyane members. where is your answer for singing the paper with your lowyer, your Aba look desperate to take the mik body he is wiyane to like you goitom. Stop blaming the derge they are our hero, they are our wonderful leader they are good people like you to Line you -UP. why all don’t you go to wiyane church living my church instead of crying. I love my wonderful group.

    • We love the Zehabisha you are a wonderful person I love your news paper and article. Long live for you and for your paper. Who cars for those wiyane followers we gonna drive them from our church very soon. God bless you and your family thank you for every thing you did for our community and allover the world who read your article.

  2. A good question that needs to be answered by the board members. So far they have not been forthcoming to the church members. If not here, they will be answering it in the upcoming general assembly.

    God bless…

  3. Goltom. I like Derg because he is not distroying the country he is good for our unity and our church. at the same time we love our derg cadrewech because they work before for there country they are still working you can have freedom from wiyane and his abuse. Please Be happy enjoy the church what we build for you. I am also happy you admit our Derg member and there wife help you to a church and make you speak mouthful saying my church. long live mingestu. One more thing don’t be chicken to call general assembly. be a man have a gut. the time is running for you please be ready to lose (to be Defeated) have a good one

    Ps. Please when ever you writ a comment don’t play GOD thank you!

  4. ተዋቸው እነርሱ ጾም ላእ ናቸውiii ስብሰባ ለማድረግ ጾም ነው አሉ? እንዲህም አድርጎ ጾም የለም! ይልቅስ ባፋጣኝ ስብሰባውን አድርጋችሁ ሰላም አውርዳችሁና ይቅር ተባብላችሁ ትንሳዔውን በሰላም ብታከብሩት ይሻላል።

  5. If you love derg why don’t you go to Zimbabwe and work for Zimbabwe medhanealem with father mengistu , do you call hem father too ?

  6. Abamela, tilk shiger alebh ,amlak yirdah medhanialemachinen Ye derg bete mengist adrigeh atasb,lemon tibetebitenaleh? Tewen ebakih lemn lante yemihon mesbsebia feligeh hedeh zeraf atlim

  7. Thank you so much zehabesha news media!!! for being our voice.this was the the big question for most of us, who signed for the lawyer??? and who is going to pay? I HOPE not our church! WE THE GENERAL ASSEMBLY our voice is louder than the MICRAPHONE that was denied to be given to us by the church leaders,please continue your good work .

  8. @ goitom and Abamela stop changing your names and bicker about Derg and weyane! this is about the Unity of our Church not your non stop politics…there is always a stage for that.

    and for the writer above…. ende Derese endet yehai amelet kante… I thought you knew every answer ato derese. I thought there was no one in this Church that knows more than kibur derese lema? I am stunned that you ask a question. Because you always seem to have the answer. lemin yeferedebet weyane new yeferemew atilim.

    My people let us please GROW up and act like matured adults….. separate The church from Politics. Don’t act like the fools in Ethiopia that are fighting our Church daily. If you don’t like derg or weyane FINE good for you…. Now show us that you are better… show us that You fear God more then Derg or Weyane.

    Derg is gone, and Weyane will be gone soon, But the Ye christos Betechristian will live on!! so work towards the Unity of the Church.

    ene yemiyasazinegn there are too many derese in our Churches. Both in Ethiopia and diaspora…. diriq bilew yemiyaderqu, delusional people who never learns. aye zemen

Comments are closed.

Share