March 6, 2014
1 min read

[ያ ትውልድ] የኢትዮጵያ ሴቶች፤ የትግል እመቤቶች (ማርች 8 ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን 103ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ)

ማርች 8 ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን፤ ሴቶች በፆታቸው ምክንያት የሚደርስባቸውን በደል አድልዎና ጭቆና ለማስቀቅ፣ ለማስወገድ ከአደረጉት ትግል ጋር በመያያዝ የሚታሰብ፣ የሚከበር ዓለም አቀፋዊ በዓል ነው። እ.አ.አ በ1911 መከበር የጀመረው ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 (የካቲት 29 ቀን,
2006 ዓ.ም.) እነሆ 103 ዓመቱ። ዕለቱ ዓለም በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ መድረኳ ሴቶችን እኩል ታሳትፍ ዘንድ፣ ጾታን መሰረት ያድረጉ መድልዎች ይወገዱ ዘንድ መከበር የጀመረው ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን ስናከብር ሀገራችን የሴቶችን ጥያቄ መልሳለችን? እንድንዳሥ ግድ ይለናል።

ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Previous Story

ኦኖሌ፡-ሀርከ-ሙራ

ethiopian teachers
Next Story

“ኢመማና የካቲት፣ የማህበሩ ውጣውረድ በጨረፍታ” – በስደት የሚገኙ መምህራን አስተባባሪ ኮሚቴ የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop