ኢሕአዴግ በባህርዳሩ ሰልፍ የተሸነፈባቸው 5 ጉዳዮች

ከፋሲል የኔዓለም (ጋዜጠኛ)

ትዝብት አንድ፣

በባህርዳሩ ሰልፍ ያሰደደመኝ ነገር ቢኖር የወጣቱ ቁጥር ነው፤ “ወጣቱ በአደገኛ ሱሶች በመጠመዱ ለመብቱ መቼውንም አይነሳም” እየተባለ ሲሟረትበት የነበረው ከሟርትነት ያለፈ አለመሆኑን አስመስክሯል ። ወጣት ካለ አገር አያረጅም።

ትዝብት ሁለት፣

በፍጥነት እያደገች የምትገኘዋ ባህርዳር ለብአዴን የአመራር ስኬት ማሳያ ሆኗ በተደጋጋሚ ትቀርባለች። ሰልፉ ባህርዳር ላይ የተካሄደ መሆኑ ለብአዴን ትልቅ ሞት ነው ምክንያቱም “ህንጻ የገነባንለት፣ መንገዱን ያሳመርንለት፣ ሆቴል በሆቴል ያደረግነው የባህርዳር ህዝብ እንዲህ ካዋረደን፣ የደብረታቦር፣ የሞጣ፣ የደብረ-ብርሃን፣ የደሴ፣ የወልድያ፣ የጋይንት፣ የወረታ፣ የመራዊ፣ የፍኖተሰላም፣ የማርቆስ፣ የደጀን፣ የቡሬ፣ የቴሊሊ፣ የደንበጫ፣ የእንፍራንዝ፣ የዳባት፣ የአጣየ ወዘተ ህዝብ ምን ይለን ይሆን?” ብሎ የብአዴን አመራር እንዲደናገጥና ተስፋ እንዲቆርጥ የሚያደርገው ነው።

ትዝብት ሶስት፣

ባህርዳር ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የክልሉ ነዋሪዎች ተደባልቀው የሚኖሩባት፣ የኢትዮጵያ አዲስ አበባ ማለት ናት። ስለዚህም ተቃውሞው የባህርዳርን ህዝብ ብቻ ሳይሆን የክልሉን ህዝብ በመላ የሚወክል ነው።

ትዝብት አራት፣

ባህርዳር የባለስልጣኖች መኖሪያና መዝናኛ ከተማ ናት። 24 ሰዓታት ልዩ ጥበቃ ይደረግላታል። የባህርዳር ህዝብ ማስፈራሪያውና የደህንነት ክትትሉ ሳያስፈራው፣ ሆ ብሎ አደባባይ መውጣቱ ለለውጥ ቆርጦ መነሳቱን የሚያሳይ ነው።

ትዝብት አምስት፣

ሰልፉን ከጀርባ ሆነው በማስተባበር የብአዴን አመራሮችም ተሳትፈዋል፤ ለነገሩ የአለምነውን ንግግር ቀርጸው የሰጡንም እነዚሁ ከፍተኛ አመራሮች ናቸው፤ በክልሉ ህዝብና በውስጥ ሆነው ብአዴንን ለማዳከም በሚሰሩት አመራሮች መካከል ያለው መናበብ ጥሩ ደረጃ ላይ መድረሱን ይህ ሰለፍ አሳይቷል።

ትዝብት አምስት፣

መኢአድና አንድነት ሰልፉን ባህርዳር ላይ ለማድረግ መወሰናቸው የሚደነቅ ነው። ብአዴንን ዋጋ በማስከፈል ጥሩ ትርፍ አግኝተዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ:  ደቡብ ሱዳን-የሰላም ዉልና ጦርነት

11 Comments

  1. Hey Fasil,

    You are not supposed to talk the source of your information. Have you heard the TPLF quoting source of their information their 17 years’ war? They had spies within the Derg but they did not talk. You are showing this indiscipline like the G7 people. G7 people talk what they should not talk.

  2. “በሽግግር ወቅት የአማራ ብሄር የሚወክለው ስላልነበር የግድ ከዚያ ብሔርም ባይሆን “በአመለካከት” ከትጥቅ ትግል ጀምሮ አማራውን ያደራጀው ኢህአዴግ ስለነበር ብአዴን የተባለ ቡድን እንዲወክለው አድርገናል፡” አቶ መለስ ዜናዊ ከሊቀጠበብት መስፍን ወልደማርያም ጋር በነበራቸው ውይይት ከተናገሩት በቅርቡ በአውራአምባ ታይመስ ድረገፅ ላይ ወጥቶ ከነበረ ቪዲዮ የተወሰደ። ነገር አለ በለው! ***ብአዴን የሻቢያህወአት ጉዳይ አስፈፃሚ አማራ ያልሆነ አማራ መሰል የድምጽና የትግል አፋኝ ቅጥረኛ ነው ማለታቸው ነው። አሁን አማሮቹ ኢህአዴግ ብአዴን የጠላውን ኢትዮጵያዊነትን ይዘው በአደባባይ ” ከባዶ ጭንቅላት በባዶ እግር ተራመዱ…አሁን ብአዴን የየትኛው አማራ ወካይ ነው? አንድነት፣ መኢአድና ሰማያዊ ፓርቲን ለማፍረስ መድረክ ጦሩን ያሰማራው ለምንድነው? ቡልቻ ደመቅሳ፣ነጋሶ ጊዳዳ፣ሊ/ጠ በየነ ጰጥሮስ፣ በእነዚህ ፓርቲዎች ላይ የሚሰነዝሩት ተከታታይ ጋዜጣዊ መግለጫና ፉከራ ከምን የመነጨ ፍራቻ ነው። ሶስተኛ አማራጭ ሆነን ሀገር እንመጣለን የሚሉት የውጭ ሀገር ነዋሪዎችና ውጭ ሀገር ተምረን መጣን የሚሉት ያልተኬደበትን መንገድ ቀለበትና አሳላጭ ሊሰሩ ይሆን? ኢዴፓና ብአዴን ሊጋቡ ይሆን?”ኢህአዴግ ተቃዋሚ ፓርቲ ይፍጠር የተቃዋሚን ሥራ እየሰራ ደክሞታል የሚሏትን ቧልት ሊተገብሩ ይሆን? ኢህአዴግ ሌንጮ ለታን የመከላከያ ሚኒስትር ሊሾም ይሆን? ደረሲያንና ፖለቲካ ተንታኞች የሥራ ድረሻቸው ምን ይሆን? አማራው እራሱን ወክሎ “ደገኛ” አማራ ብቻ ሳይሆን ደጋ፣ ቆላና ወይናደጋ ውስጥ የሚኖሩ ሁሉ ኢትዮጵያውያን ናቸው። አማራን ቆላና ወይና ደጋ እንዳይኖር የሚከለክል፣ ትግሬን ደጋ ላይ እንዳይኖር ደገኛ እንዳይባል የሚከለክል…ደቡብ ክልል ደጋ የአየር ጠባይና ደገኛ እንዳይሆን የሚከለክል ሕገመንግሰት ኢህአዴግ ከየት አመጣ?”

    “በአመለካካት”ሌላውን መወከል ማለት ምን ማለት ነው? ጥንት አባቶች በባዶ አግራቸው በጠርሙስ አጋምና ቀጋ ላይ አልፈው ዳርድንበርን ሰንደቅን ካስከበሩ በተጠረገ መንገድ በባዶ እግሩ ተሰልፎ ማንነቱን የማያስከብር ትውልድ አይኖርም!። ያልሆኑትን ነን ብለው ባንዳና ሹምባሽ ሎሌዎች ተጠረቃቅመው አማራ መሰሎች ሁሉ ማንነታቸውን ይፈትሹ፣ ድሮም ቤትህን አጥራ ብያለሁ..ለማያድሩበትም ቤት አያምሹ!ወይ ውረድ ወይ ሂድ ! እንቢኝ በል በመብትህ እንቢኝ በል በአገርህ!እንተ የራስህ ወካይ ሰው! ሙሉ ሰው ኢትዮጵያዊ ነህ!።ወጣቱ ንቃ ውሻ በቀደደው ጅብ ታስገባለህ!!…..ሠላም!

    • This is a good opportunity for members of EPRDF to cancel their Membership and start to fight the Regime in a different manner.

      The message that has been demonstrated by Copilot abera is very clear. There is no any future with this government It is working day and night against the interest of ist own People and this Generation has to sacrifice in order to create a better future of the Country and its People.

      People should stop to talk about the good Performance of Ethiopian Airlines, which is fully promoting the interest of the USA and the WEST by facilitating trade and Investment not only for Ethiopia but also to other african countries. All things done by the Airline is contolled and monitored by the USA and it doesnot make any decision that is against the interest of USA.

      When Russia was forcing the derg government not to use Boeing it took a Long way to convince the government to continue to use Boeing by giving excuses like the need to change a lot of Establishments that has a lot of costs that will create Budget Problem to the Company. It was clear that the then CEO of the Airline was corrupted to go a Long way to convince the derg government and he is still a board member with the Support he has from Boeing.

      All the exoansion programs of the Airline is done from fund borrowed from USA Banks and there is no one route opened with out the permission of Boeing the Bank. We should not tell our selves wrong stories ourselves that the Airline is expanding for the interst of the Country rather to promote the ineterest of the Boeing and the USA government. The Goals of the Airline are set by Boeing since it facilitates the possibility to borrow Money to acquire the Airplanes. That is why they arrange Awards for the Airline at different occassions. They are promoting the market for Boeing. Nothing less and nothing more.

  3. የአማራው ሕዝብ የብሀር ዳሩ ሰልፍ አስደሳች ነበር ስለዚህ በረትን
    በትኩሱ ነው በመዶሻ መቀጥቀጥ ከበረደ በሗላ አይቃናም፡
    ነገሩ በዚህ ከተቋረጠ የሄ የተደከመለት ሰልፍ እንዳልነበረ መሆኑ ነው
    በርቱ ቀጥሉበት ለውጥ የሚመጣው በናንተ ትግል ብቻ ነው
    ድያስፖራው ተኝቷል

  4. Indezi atint yemisebir sidib tesdbew yichihin yahil selfi mewtat bizum bataganinew melkam new. hulachum beyalachuhbet meselef neberebachw mikiniyatum kezih buhala abzenyawu sew ke ESAT yemiwerawunim hone ke amarah sewoch yemiwerawun kelib indaysama silemiyaderg.

  5. MEAD is not a trust oppostion since its arrogant leaders like hailu shawel and his firend had killed and destroyed the struggle in 2005, so ethiopians should wake up and support either udj or blue party in order to sucecced thier struggle otherwise the same zero game will happen if we rely on power monger elements of MEAD….del le ethiopia hizb

  6. Hallo Fasil with all respect,
    why you should told us who the source of your information??????? bado fokari

  7. Who are you ……………………………………..!!!!!!!!!!!!!!
    Sigemer bahirdar Amhara bicha ayidelem yeminorbat
    Keteleyayu keleloche (biharoche) yemimetu sewechi
    Yeminorubat ketma Nat.

    …….merega asalfo mestet leyihadig min malet new ?????
    lemin asfelege merega yagegnachihubetn minchi masaweku

  8. …………………………………..!!!!!!!!!!!!!!
    Sigemer bahirdar Amhara bicha ayidelem yeminorbat
    Keteleyayu keleloche (biharoche) yemimetu sewechi
    Yeminorubat ketma Nat.desyemilew neger bahirdar
    Yeminoru sewechi bebihear ayikefafelum

    …….merega asalfo mestet leyihadig min malet new ?????
    lemin asfelege merega yagegnachihubetn minchi masaweku

  9. Fasil, you have improved your writing skill over time atleast in terms of content. This peace is a show in case on how you are sharpening your arsenal. Honestly this is much better than your usual mambo jambo. However, I don’t really know on why you chose to declassify your sources. Is your intent to create mistrust among themselves I hopw that was case; other wise that will be very naive from your end. Finally, please be yourself and don’t go down to fit in with others. You are good when you are authentic without any jargon. Hope you are not offended by the kind of words i have used to express my feeling. I know you have been yelling at and usually cursed by that of Birhanu Nega and acted like a whimped sisis. staty strong. cheers

  10. fasile ,you are a sellout banda who work for weyane.we dont need and expect any secreat from you.you are one of the weyane cell planted by weyane inside esat there are some others too.please stop writting your garrbage.

Comments are closed.

Share