September 19, 2017
1 min read

ሰይጣንን ተንኮል ያስተማረው ወያኔ እያለ የአማራ ህዝብ እረፍት እንዳያገኝ የማይቆም ትግል ውስጥ ገብቷል

ሰለሞን ይመኑ

በጭልጋ ወረዳ ከምርጫው ውጤት በሗላ ዛሬ መስከረም 8/2010 በምርጫው ወቅት አማራዎችን አደራጅታችሗል በሚል 43 በላይ የሚሆኑ አማራዎች ከቅማንት ኮሚቴዎች በደረሰባቸው ችግር ምክንያት ዛሬ ተፈናቅለውና ሃብት ንብረታቸውን ትተው ለጊዜው ወደ ጎንደር እንደሸሹ እና አደጋ ውስጥ እንዳሉ ለጀርመን ራዲዮ ድምጽ ገልጸው የክልሉ መንግስት ሲጠይቅም መረጃ የለኝም ያለ ሲሆን ወያኔ ምርጫው ባይሳካለትም ሌላ የግጭት እቅድ መንደፍን ያሳያልና ሁሉም በያለበት ጥንቃቄ እንዲያደርግ፡፡

እና የቅማንት ኮሚቴም በአንድ ላይ የሚኖረውን ህዝብ ለማጋደል ለጥቅም ከወረሳችሁት በቀልና ተንኮል ይልቅ ህዝቡ ያሳያቹህ ፍቅርና ታጋሽነት ይበልጣልና ልብ ግዙ እናንተ ከህዝብ እይታ ውጭ እንዳልሆናችሁ እንድታውቁትና የህዝቡ ዝምታም ከፍርሃት ከመሰላችሁ የህዝብን የጥላቻ ውጤት ስትቀበሉ ህዝብ በተራው በሰላም ይኖራል:

2 Comments

  1. I am always surprised as I noticed you streach beyond your limit. You should know that what you could never happen

  2. awo seytanin tenkol yastemarut enesu nachew !!

    wedemetubet semelesu ,,selam be Ethiopia yewerdal

    engideh Hagere .QUTQUWATO biyabekil
    arem asmesilo sesir meneqaqel !!

Comments are closed.

Previous Story

አጽማቸውን የፈለሰው መላከ ብርሃን አድማሱ  ከአምስቱ ዘመን  ተጋድሎ በኋላ   ክፍል አንድ

bbn daily ethiopian news march 2
Next Story

ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ የተላከ ስኳር ድንበር ላይ እየተበላሸ እንደሚገኝ ተጠቆመ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop