September 19, 2017
1 min read

ሰይጣንን ተንኮል ያስተማረው ወያኔ እያለ የአማራ ህዝብ እረፍት እንዳያገኝ የማይቆም ትግል ውስጥ ገብቷል

chilga

ሰለሞን ይመኑ

በጭልጋ ወረዳ ከምርጫው ውጤት በሗላ ዛሬ መስከረም 8/2010 በምርጫው ወቅት አማራዎችን አደራጅታችሗል በሚል 43 በላይ የሚሆኑ አማራዎች ከቅማንት ኮሚቴዎች በደረሰባቸው ችግር ምክንያት ዛሬ ተፈናቅለውና ሃብት ንብረታቸውን ትተው ለጊዜው ወደ ጎንደር እንደሸሹ እና አደጋ ውስጥ እንዳሉ ለጀርመን ራዲዮ ድምጽ ገልጸው የክልሉ መንግስት ሲጠይቅም መረጃ የለኝም ያለ ሲሆን ወያኔ ምርጫው ባይሳካለትም ሌላ የግጭት እቅድ መንደፍን ያሳያልና ሁሉም በያለበት ጥንቃቄ እንዲያደርግ፡፡

እና የቅማንት ኮሚቴም በአንድ ላይ የሚኖረውን ህዝብ ለማጋደል ለጥቅም ከወረሳችሁት በቀልና ተንኮል ይልቅ ህዝቡ ያሳያቹህ ፍቅርና ታጋሽነት ይበልጣልና ልብ ግዙ እናንተ ከህዝብ እይታ ውጭ እንዳልሆናችሁ እንድታውቁትና የህዝቡ ዝምታም ከፍርሃት ከመሰላችሁ የህዝብን የጥላቻ ውጤት ስትቀበሉ ህዝብ በተራው በሰላም ይኖራል:

2 Comments

  1. I am always surprised as I noticed you streach beyond your limit. You should know that what you could never happen

  2. awo seytanin tenkol yastemarut enesu nachew !!

    wedemetubet semelesu ,,selam be Ethiopia yewerdal

    engideh Hagere .QUTQUWATO biyabekil
    arem asmesilo sesir meneqaqel !!

Comments are closed.

Previous Story

አጽማቸውን የፈለሰው መላከ ብርሃን አድማሱ  ከአምስቱ ዘመን  ተጋድሎ በኋላ   ክፍል አንድ

bbn daily ethiopian news march 2
Next Story

ከኢትዮጵያ ወደ ኬንያ የተላከ ስኳር ድንበር ላይ እየተበላሸ እንደሚገኝ ተጠቆመ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop