July 9, 2022
3 mins read

አራምባና ቆቦ…..ሰውየው ምን ያህል ጮርቃ እንደሆነ ያሳያል

blood sucker Abiyሰው በዘሩ በብሄሩ ተለይቶ ወለጋ ውስጥ ባደራጃቸው ነፍሰ በላዎች የሚፈጸመውን ዬአማራ ጭፍጨፋ አሜሪካ እድሜው ለአቅመ አዳም ባልደረሰ የ lአእምሮ ህሙማን ጎረምሶች ትምህርት ቤት ውስጥ ዘርና ብሄር ሳይለዩ ከሚከፍቱት የተኩስ እሩምታ ጋር ማነጻጸር ሰውየው ምን ያህል ጮርቃ እንደሆነ ያሳያል….።
በዚያ ላይ ተረት ተረቱ ……ቱ

የምክር ቤት አባላት ያነሷቸው ጥቄዎች ግን ቀጣዮቹ ናቸው ፦

  • ባለፉት አራት አመታት እየተፈጸመ ያለው የዘር ፍጅት የብሔራዊ ደኅንነት ስጋት ነው ብሎ መንግሥት ምን ያህል ያምናል?✍️የንጹሃን ሞት እና እልቂት መቋጫ እንዲኖረው መንግሥት ምን እየሠራ ነው፡፡
  • ዜጎች በነጻነት እንዳይኖሩ የኾኑበት መሠረታዊ ምክንያቱ ምንድን ነው?
  • ሽብርተኞቹ እየወሰዱ ላሉት የንጹሃን ግድያ መንግሥት እየወሰደ ያለው አጸፋዊ እርምጃ ምንድን ነው?
  • የመንግሥት ቀዳሚ ተግባር ዜጎችን ከጥቃት መጠበቅ ቢኾንም ይህ መሆን ያልቻለው ለምንድን ነው?
  • መንግሥት ለምን ሕግ ማስከበር አቃተው?
  • በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ያሉ የሽብር ቡድኑን የሚደግፉ ሰችዎችን መለየት ለምን አልተቻለም?
  • ሰዎች ለሰላማዊ ተቃውሞ በወጡ ሰዎች የአካል መጉደል እና ግድያ መፈጸሙ ያለውን የሀገሪቱን ሕግ የሚጥስ አይደለም ወይ?
  • የዘር ፍጅቱን መንግሥት እንዴት እና መቼ ለማስቆም እያሰበ ነው?
  • የፍትህ ተቋሙ የዘር ፍጅት በሚፈጽሙት ላይ ለምን ክስ መመስረት አልተቻለውም?
  • መንግሥት የዘር ፍጅቱ ላይ ፍትህ መስጠት ካልቻለ ሰለባዎቹ በዓለማቀፍ መድረክ ፍትህ እንዲያገኙ ምን ያህል ቁርጠኛ ነዎት?
  • መንግሥት ከሱዳን የሚሰነዘረውን ትንኮሳ እንዴት እያየው ነው?
  • የኢትዮጵያን መሬት ወርሮ የሚገኘው የሱዳን መንግሥት እና የጦር ጀኔራሎቹን እብሪት መንግስት በምን አይነት መንገድ ሊፈታ አስቧል?
  • ድርድርን በተመለከተ ገዥው ፓርቲ ለብቻው ለመደራደር የሚያደርገው እንቅስቃሴ ትክክል አይደለም፡፡
  • በአሸባሪነት የተፈረጀው ድርጅት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሸባሪነቱ ባልተነሳበት ሁኔታ ለመደራደር መሞከር ወንጀል አይደለም ወይ?

 አፈትላኪ ዜናዎች

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Abiy Ahmed Shine OLF 1
Previous Story

ትንሽ  መናገር በትግስት ብዙ መስማት ይችሉ ይሆን? (ከጥሩነህ)

290684552 3309915649279615 7045677791337159006 n
Next Story

አማራን ማዳን ኢትዮጵያን ማዳን ነው! አማራን መጨፍጨፍ ይቁም! – በጀርመን ኑረንበርግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop