እመቤት በሳዑዲ አረቢያ የሪያድ ከተማ ነዋሪ ነች። እስካሁን እጇን ለፖሊስ አትስጥ እንጂ ሰሞኑን በተፈጠረው ችግር ከቤት መውጣት አቁማለች። “ካለሥራ እቤት ከተቀመጥኩ 2 ሳምንት ሊሆነኝ ነው፤ ወደ ውጭ መውጣት ያስፈራል” ትላለች። “እስካሁን በእንደዚህ ያለው ፍራቻ ውስጥ ባለንበት ሁኔታ መረጋጋት ሊባል አይችልም” የምትለው እመቤት “በሳዑዲ አረቢያ ሰሞኑን በጣለው ከባድ ዝናብና ጎርፍ ላይ ትኲረታቸውን በማድረጋቸው፤ የኢትዮጵያውያን በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደረጉት ባለው ሰልፍ የተነሳ የሚደርስብን ድብደባ ጋብ ይበል እንጂ ተረጋግቶ ሥራ ለመሥራት አስቸጋሪ ነው” ትላለች። እመቤት በሳዑዲ አረቢያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በስልክ ለዘ-ሐበሻ አጫውታለች፤ ያድምጡት።
[jwplayer mediaid=”9658″]
“በሳዑዲ ተረጋጋ የሚባለው በጎርፍ በደረሰባቸው አደጋ ላይ ስላተኮሩ ነው፤ አሁንም ሰው እየተሰቃየ ነው” – ቃለ ምልልስ ከሳዑዲ (Audio)
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!