November 19, 2013
1 min read

“በሳዑዲ ተረጋጋ የሚባለው በጎርፍ በደረሰባቸው አደጋ ላይ ስላተኮሩ ነው፤ አሁንም ሰው እየተሰቃየ ነው” – ቃለ ምልልስ ከሳዑዲ (Audio)

እመቤት በሳዑዲ አረቢያ የሪያድ ከተማ ነዋሪ ነች። እስካሁን እጇን ለፖሊስ አትስጥ እንጂ ሰሞኑን በተፈጠረው ችግር ከቤት መውጣት አቁማለች። “ካለሥራ እቤት ከተቀመጥኩ 2 ሳምንት ሊሆነኝ ነው፤ ወደ ውጭ መውጣት ያስፈራል” ትላለች። “እስካሁን በእንደዚህ ያለው ፍራቻ ውስጥ ባለንበት ሁኔታ መረጋጋት ሊባል አይችልም” የምትለው እመቤት “በሳዑዲ አረቢያ ሰሞኑን በጣለው ከባድ ዝናብና ጎርፍ ላይ ትኲረታቸውን በማድረጋቸው፤ የኢትዮጵያውያን በዓለም አቀፍ ደረጃ እያደረጉት ባለው ሰልፍ የተነሳ የሚደርስብን ድብደባ ጋብ ይበል እንጂ ተረጋግቶ ሥራ ለመሥራት አስቸጋሪ ነው” ትላለች። እመቤት በሳዑዲ አረቢያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በስልክ ለዘ-ሐበሻ አጫውታለች፤ ያድምጡት።
[jwplayer mediaid=”9658″]

stroke
Previous Story

Health: ስትሮክ

Next Story

ዶ/ር ቴዎድሮስና ሌሎቹ !

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop