February 24, 2019
2 mins read

የራያ ኮረም ሕዝብ ሕወሓትን ዳግም አዋረደ

94252

ሕወሓት ዛሬ በራያ ኮረም ከተማ የካቲት 11ን በማስመልከት የሩጫ ውድድር ጠርቶ ሕዝብ ባለመገኘቱ በድርቅ ተመቶ ተዋርዶ መመለሱ ተገለጸ::

https://www.youtube.com/watch?v=ZdkEBlHGPDA&t=1s

የራያ ማንነት አስመላሽ ኮሚቴ አመራር አቶ ደጀኔ አሰፋ እንደገለጹት “በኮረም ከተማ ዛሬ ሊደረግ የታሰበው የየካቲት 11 ሩጫ ዳግም በውርደት ተደምድሟል። ከንቲባውን ጨምሮ ለሩጫው የተገኘው አጠቃላይ የሰው ብዛት ከ20 ያልበለጠ ሲሆን የተገኙትም ቢሆን በሌብነት ከተማዋን ሲግጡ የኖሩ ትግሬዎች እና የትምህርት ማስረጃ ሳይኖራቸው ትህነግን በመላላክ ብቻ እንጀራ የሚበሉ ሆድ አደሮች ብቻ ናቸው።” ብሏል::

“ህዝቡ አደጋ ያደርስብናል በሚል ስጋት ትህነግ በአንዲት ሚኒባስ አማካይነት የደህንነት ስራ ለመስራት የሞከረ ሲሆን ሩጫ ተብየውም በውጥረት ተከውኖ በቅፅበት ተበትኗል። ጭራሽ በቤተክርስቲያን የተጋቡ ተወላጆች ስለነበሩ ሩጫው ምንም ሳይታይ መቅረቱም ተሰምቷል።” ያለው ዴጀኔ “አንድም የራያ ተወላጅ ያልተገኘበት ሩጫ መሆኑ የህዝቡ የማንነት ጥያቄ ጫፍ መድረሱን እና ህዝቡ ትህነግን ምን ያህል እንደሰለቸና አንቅሮ እንደጠላው ግልፅ ማሳያ ነው ተብሏል። የኮረም ህዝብና የስበር ወጣት ኩራቶች ናችሁ!!! ኮረም ማለት እንዲህ ነው!!!! አኩሪ ህዝብ ፤ አኩሪ ወጣት!!!” ሲል አቶ ደጀኔ አሰፋ አስረድቷል::

1 Comment

Comments are closed.

94249
Previous Story

ከጎንደሩ ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ክለብ ጋር የተለያየው ዩጋንዳዊው አማካኝ ያሳር ሙጊርዋ በሰአታት ልዩነት ውስጥ የትግራዩን ሽሬ ከነማ እንደተቀላቀለ ተሰማ

94255
Next Story

የኢህአዴግ አባልና አጋር ድርጅቶች አንድ ፓርቲ ሊመሰርቱ መሆኑን ዶ/ር አብይ አህመድ ተናገሩ | የከረሙ መዋቅራዊ ችግሮቻችንን በአንድ ጀንበር ለመፍታት አይቻልም ብለዋል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop