ውይይት ከግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ – ከአብርሃም ያየህ

ክፍል ሁለት፣ ምዕራፍ ሁለት
አብርሃም ያየህ

“አቶ ኢሳያስ አፈወርቂና ሌሎች የህዝባዊ ግንባር ለፍትህና ለዲሞክራሲ መሪዎች በሁለቱ ሀገሮች [ኢትዮጵያና ኤርትራ] መካከል ያለው ወሰን ትርጉም የሌለው በመሆን ላይ ነው እስከማለት ደርሰው ነበር። ጥቂት የግንባሩ ከፍተኛ ካድሬዎች በመጨረሻ ኤርትራና ኢትዮጵያ በፌደሬሽን መሰረት ላይ የሚተባበሩበት [የሚተሳሰሩበት] ሁኔታ እስከሚፈጠር ድረስ የውህደትና የኮንፌደሬሽን መዋቅሮች እየተጠናከሩ መራመድ እንደሚኖራቸው ሃሳብ ሰጥተዋል”

(ዶ/ር ተስፋፅዮን “የህዝባዊ ግንባር ለፍትህና ለዲሞክራሲ” ሲሉ የጠቀሱት አሁን በሥልጣን ላይ ያለው የኤርትራ ገዢ ፓርቲን (ህግደፍ) ነው። የዶ/ር. ተስፋፅዮን ገለፃ የኤርትራ መንግሥት ለወያነ መንግሥት አቀረብኩት የሚለው የፌደሬሽን ሃሳብ ከግጭቱ በፊት ያቀረበ መሆኑን በሚገባ ይገልፀዋል።)
እንግዲህ፣ የዚህ ምዕራፍ የመጀመሪያውን ነጥብ ከማጠቃለላችን በፊት ጭብጦቻችንን ጨምቀን እንያቸው።
1. በዚህ በያዝነው “ክፍል ሁለት” በምዕራፍ አንድ ላይ እንደተመለከተው ባንድ በኩል ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ካሜሪካ ሬዲዮ ጋር ያደረገው ታሪካዊ ቃለመጠይቅና፣ የፕሬዚዳንት ኢሳያስ ቀኝ እጅና የፖለቲካ አማካሪ የሆነው አቶ የማነ ገብረአብ በዋሽንግተኑ ስብሰባችን ላይ የሰጠው ሰፊ ማብራሪያ በማያወላውል መንገድ ሁለት ጭብጦች አስጨብጦናል።
2. በዚህ ምዕራፍ ከላይ እንዳስቀመጥነው፣ የኤርትራው ገዢ ፓርቲ በጉባዔው ውሳኔ ተመስርቶ ያስተላለፈው ኦፊሴላዊ መግለጫና፣ ክቡር ወንድማችን ዶ/ር ተስፋፅዮን መድሓንየ በጦቢያ መጽሔት ላይ ባሰፈረው ሐቅ መሰረት ደግሞ ሌሎች ሁለት መጋቢ መረጃዎች ጨብጠናል።

Read Full Story in PDF

ተጨማሪ ያንብቡ:  ስትሄድ የመታህ ድንጋይ ስትመለስ ከደገመህ ከራስህ ጋር  ስብሰባ መቀመጥ ይገባሀል - ከያሬድ አውግቸው

5 Comments

  1. this is very interesting issue,& we need such extraordinary analysis to make both countries to help each other live with peace & integrity . Thank you Mr! one’s up on a blue moon Ertria& ETHIOPIA will come together for the sake of their nations.

  2. Well if weyne wants to form Tigray republic then let them go. The two Tegrayans jyst want to milk the Ethiopian resource. You r another Tesfaye G/ab. He used to refer the Ethiopian calender as Geeze calender
    and use the same thing on page 2 foit note. You try hard to convince us that shabia is better than weyane. For us they are faces of the same coin. Esayas believs Ethiopia is 65 old and you tell us he wants confideration. What he wanted is Ethiopia for all and Eretria for Eriterians only.
    Now u are telling us we can’t get rid off weyane unless we work with shabia and this can only be done through former members of weyane. So funy!!!
    Our relation with Eriteria will be discussed after removing weyane.

    Yes G7 will fail in Asmara.Shabia will not allow a strong free stable Ethiopia. What they want is to dismantle and weaken Ethiopa and take the lead in the region as inspired by tesfaye g/ab in his book under ‘houseband and wife’ chapter (the bold headed dectator hauseband and fool wife of Amsterdam couples as he describe them). You are paving the way for such regional realization of Eretria, your fatherland.

  3. Based on this article, you presented historically true policies, strategy, and whe were playing dirty games on the expenses of our peace love people. You made your point really well. You pointed out who were obstacle to peace in Ethiopia and Eritrea, and within Ethiopia and TPLF as well. I think you spoke from bottom of your heart. One devil was gone in shamefull path, hope the others will learn from him and do the right thing, but their hands are already in blood and they have no gut to face the truth. Still we need individual like you who spokes honestly and with no fear.
    Nega

  4. የመፍትሄ ሃሳብህ ጥሩ እያለ ግን ወቀሳህና ስድብህ በጣም በዛ ( በመሰረቱ ትግሪዎች ስትባሉ ነገሮችን በትግስት ማስተናገድ የሚከብዳችሁ ፍጥረቶች ናቸሁ እንዴት ነው እንደዚህ ያለ ወቀሳ እና ስድብ እያወረድክ ሰዎች አብረውህ ሊሰሩ የሚችሉት? በመሰረቱ ፖለቲካ ማለት የግል እና የቡድን ስሜትን ወደውስጥ ይዞ ጠቅላላ ለሃገር መፍትሄ ሊያመጣ የሚችል ሃሳብ ማቅረብ ነው እንጅ እንደዚህ አንድን ህዝብ እየተሳደቡ አይደለም) አንተ እንደምትለው ሻብያ ከኢትዮጵያያ ጋር በፊደሪሽንም ሆነ ጠቅልሎ ለመዋሃድ ፈልጎ ወያኔ መሰናክል እንደሆነ ነገርህናል መሰናክል የሆነበትንም ምክኔያት አብራርተሃል ማለት አሁን ኢትዮጵያን እየመሩ ያሉት በሙሉ የኢርትራ ተወላጆች እንደሆኑ እና ለወደፈት ኢርትራን ከትግራይ ቀላቅለው ታላቆ ትግራይን የመመስረት አጀንዳቸው አሁንም እንዳለ ነው ግልጽ ያደረከው። ባንጻሩ ግን ግንቦት ሰባት ከሻብያ ጋር ሆኖ ወያኔን መውጋቱን ተኮንናለህ ለምን? ሻብያ ከኢትዮጵያ ጋር በፌደሬሽን መዋሃድ ከፈለገ አንተ እንዳልከው ማለቴ ነው። ማለት ስለዚህ ጉዳይ ነጻ ከሆኑ ጽሃፊዎች ማለት ከጋዜጠኞች እስካልተጻፈ ድረስ አንተን ማመን ይከብዳል። የግንቦት ሰባት ከሻብያ ጋር አብሮ መስራት ወያኔን ጥሎ ሻብያ ለሚፈልገው ፊደሬሽን ማፈጠኛ መንገድ ቢሆንስ ምን ትላለህ? በነገራችን ላይ ከዚሁ ካንተ ፁሁፍ የተረዳነው ትልቅ ነገር ቢኖር ሻብያ ወያኔዎችን ምን ያህል እንደሚጸየፍ ነው። ለማንኛውም ግን አሁን እዚህ የለጠፍከውን ፁሁፍ በመፅሃፍ መልክ ሳትከፋፍል ብታሳትመው መልካም ነው ግን ተራ የትግሪነት ስሜትህ ሳያጠቃህ ማለት አንድ ብሄር ላይ ታርጌት አድርገ ወይም ያው የሚታወቀው ዘላለማዊ ጥላቻህን ቆጠብ አድርገህ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንዲጠቀምበት አድርገህ ብትጽፈው መላካም ነው። አሁን ለሚታየው ሁለንተናዊ ችግራችን መፍትሄ ለማምጣት ሁሉን አቀፍ የመወያያ መድረክ ይቆቆም በምትለው እስማማለሁ ግን አንተ የጠቀስካቸው ግለሰቦች አሉ ማለት እሰየ አብርሃ፤ አስራት ገብሩ፤ አረጋዊ በርሄ አንተም እራስህ ባአጠቃላይ አፍቃሪ ትግሪዎች ማለት ወያኔ በሁለት ቡድን የተዋቀረ እንደነበር ግልጽ ነው ማለት አፍቃሪ ትግራይ እና አፍቃሪ ሻብያ አፍቃሪ ትግሪዎች በአፍቃሪ ሻብያዎች መጠቀሚያ እቃ ሆነው ሲያገለግሉ ኑረው እንደማንኛውም ማሽን ጊዜያቸው ሲያለፍ መለሰ ዚናዊ ወደ ጋራዥ የጣላቸው ፈጥረታት ናቸው። አንተ ከላይ ስማቸውን የጠቀስካቸው ኢትዮጵያን ለዚህ ሁሉ ማዓት ያጋለጡ በቅጥታ ተሳትፎ የነበራቸው ናቸው። አሁንም ቢሆን ወያኔነታቸው ያለቀቃቸው ግለሰቦች ናቸው እስኪ አንተ እንደምትለው በእውነት እነዚህ ሰዎች ወያኔን የሚቃውሙ ከሆነ ለምንድን ነው ሰለ ወያኔ ስውር አጅንዳ ባደባባይ የማይናገሩት ለምንድን ነው አብረው የሰሩትን ሚስጥር ለህዝብ የማያስታውቁት? እስኪ የምታውቀው ካለ እነዚህ ሰዎች ወያኒን እንደዚህ በለው ለህዝብ አጋልጠዋል ብለህ ጻፍ የምታውቀው ካለ? በእውነት ነው የምልህ ወያኔ እንደማንኛውም ነገር ያልፋል ነግ በሰሩት ወንጀል መጠየቃቸው አይቀርም ። በነገራችን ላይ አቶ ገ/መድህን አርያ ግን ነገ ሃገራችን ነጽ ስትሆን እንደ ብሄራዊ ጀግና ወደ ሃገሩ ብክብር ይመለሳል። ስህተት ከሰው ልጆች ጋር አብሮ የሚኖር ስነተፈጥሮዋዊ ህግጋት ነው ግን ሰውን ከእንሰሳ የሚለየው ደግሞ ዋናው ነገር የሰው ልጆች ስህተታቸውን አውቀው ይቅርታ በመጠየቅ ከዓለማዊ እና ከሰማያዊይ ፍርድ እራሳቸውን ነጻ ማድረግ ሲችሉ ብቻ ነው። አቶ ገ/መድህን አርያ በጣም ታላቅ ሰው መሆኑን አስመስክሮዋል።

  5. A very confused guy with a bizarre thought resulted from desperation. Not worthy al all.

    Who is his audience, btw?

Comments are closed.

Share