በምእራብ አርሲ ዞን ኮፈሌ ከተማ የመንግስት ወታደሮች በሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ የፈጸሙትን ግድያ አስመልክቶ ሴፕቴምበር 22 በካልጋሪ የኮፈሌ ሰመአትን ለማሰብ በተደረገው ዝግጅት
በአቶ እዝራ ዘለቀ
[jwplayer mediaid=”8010″]
በምእራብ አርሲ ዞን ኮፈሌ ከተማ የመንግስት ወታደሮች በሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ የፈጸሙትን ግድያ አስመልክቶ ሴፕቴምበር 22 በካልጋሪ የኮፈሌ ሰመአትን ለማሰብ በተደረገው ዝግጅት
በአቶ እዝራ ዘለቀ
[jwplayer mediaid=”8010″]
Comments are closed.
This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.
Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.
If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.
Thank you Ezra.you are the first poets who writes about the devil meles zenawi .we were expecting a lot of poems regarding this devil.but no one did it.you have explained him more than we expected.good job. you have a great talent.please come back with such beautiful poems.
god bless brother, you expressed the right filling of the nation, frestration, desparation, confusion, but let me tell you we can not contiue filling like these anymore. we will get our freedom with fight like our father, grandfather, great grand father fight for one for good.
እንዳሰረ ታስሮ_ እንደገደለ ተገድሎ
እንዳስገርፈ ተገርፎ_ እንዳሰቀለ ተሰቅሎ
ላፈሰሰው ንጹሃን ደም_ ባንጠይቀውም በህግ
ችሎት በእልልታ ቀልጦ _ ባንፋረደውም በወግ
በፋሽስት የደም ብካይ_ አድዋ ላይ የበቀለ
የጥፋት ችግኝ ገዝፎ_ የአገር መሰረት የነደለ
ህጻን አዋቂ ሳይመርጥ_ በጥይት አረር የገደለ
ከስልጣን ወንበር ላይ ፊጥ ብሎ _ ለራሱ ክብርን የቆለለ
የጀግና ትርጉሙ ጠፍቶት_ በራሱ ፍርሃት ተጠፍሮ
መውጫ መግቢያ መንገዱን _በገዳይ ጦሩ አሳጥሮ
ዜጋን ከተወለደበት_ ካደገበት ቀዬ መንጥሮ
ቅድስት መሬታችንን_ ለባእዳን ሸጦ ቸርችሮ
ጉራው እና እብሪቱ_ ከጎልያድ ቁመት ገዝፎ
ከሰማይ ጣራ ሊነካ _ከደመናት በላይ አልፎ
ያልጨበጠውን ዲግሪ_ የምሁር ካባ ደርቦ
በጠፈጠፈው ፓርላማ _ራሱን አጓጉል ክቦ
በአለም አቀፍ ስብሰባ ላይ_ የአፍሪካ ወኪል ሆነና
የለመደውን ቅጥፈት_ በፐርሰንት ስሌት ገባና
ሰባ ፐርሰንት እንዳለ _የውሸት ቃቱን ዘርግፎ
የህልም እንጀራ ሲያስገምጥ_ ሚሊዮን በጠኔ ረግፎ
ለታፈነው የህዝብ ድምጽ_ አበበ የህዝብ ወኪል ሆነና
ነጻነት ነጻነት ቢለው_ መሸሸጊያ ጥግ አጣና
ከቤተ መንግስቱ መሽጎ_ ጣእረ ሞቱ ፈጠነና
ከባህር ማዶ ብራስልስ_ ነፍስ የሚታደግ ጀግና
ሊፈለግለት ዘመተ _የማይድን ብኩን ነውና
አሁንማ ተጽናንተናል_ አምላክ ጸሎታችንን ሰማ
የበቀል ብድርን ከፍሎ_ በሞቱ ተስፋችንም ዳግም ለማ
እህቴ አትዘኚ ይቅር_ ከንግዲህ ለቅሶሽ ይብቃ
ወንድሜ መናቆር ትተን_ ለወገን እንሁን ጠበቃ
የዘጉብንን በር ከፍተን_ የጠበበውን ስናሰፋ
ነጻነታችንን የምናገኝ_ትውልድም የሚያገኝ ተስፋ
እንዳሰረ ታስሮ_ እንደገደለ ተገድሎ
እንዳስገርፈ ተገርፎ_ እንዳሰቀለ ተሰቅሎ
ላፈሰሰው ንጹሃን ደም_ ባንጠይቀውም በህግ
ችሎት በእልልታ ቀልጦ _ ባንፋረደውም በወግ
በፋሽስት የደም ብካይ_ አድዋ ላይ የበቀለ
የጥፋት ችግኝ ገዝፎ_ የአገር መሰረት የነደለ
ህጻን አዋቂ ሳይመርጥ_ በጥይት አረር የገደለ
ከስልጣን ወንበር ላይ ፊጥ ብሎ _ ለራሱ ክብርን የቆለለ
የጀግና ትርጉሙ ጠፍቶት_ በራሱ ፍርሃት ተጠፍሮ
መውጫ መግቢያ መንገዱን _በገዳይ ጦሩ አሳጥሮ
ዜጋን ከተወለደበት_ ካደገበት ቀዬ መንጥሮ
ቅድስት መሬታችንን_ ለባእዳን ሸጦ ቸርችሮ
ጉራው እና እብሪቱ_ ከጎልያድ ቁመት ገዝፎ
ከሰማይ ጣራ ሊነካ _ከደመናት በላይ አልፎ
ያልጨበጠውን ዲግሪ_ የምሁር ካባ ደርቦ
በጠፈጠፈው ፓርላማ _ራሱን አጓጉል ክቦ
በአለም አቀፍ ስብሰባ ላይ_ የአፍሪካ ወኪል ሆነና
የለመደውን ቅጥፈት_ በፐርሰንት ስሌት ገባና
ሰባ ፐርሰንት እንዳለ _የውሸት ቃቱን ዘርግፎ
የህልም እንጀራ ሲያስገምጥ_ ሚሊዮን በጠኔ ረግፎ
ለታፈነው የህዝብ ድምጽ_ አበበ የህዝብ ወኪል ሆነና
ነጻነት ነጻነት ቢለው_ መሸሸጊያ ጥግ አጣና
ከቤተ መንግስቱ መሽጎ_ ጣእረ ሞቱ ፈጠነና
ከባህር ማዶ ብራስልስ_ ነፍስ የሚታደግ ጀግና
ሊፈለግለት ዘመተ _የማይድን ብኩን ነውና
አሁንማ ተጽናንተናል_ አምላክ ጸሎታችንን ሰማ
የበቀል ብድርን ከፍሎ_ በሞቱ ተስፋችንም ዳግም ለማ
እህቴ አትዘኚ ይቅር_ ከንግዲህ ለቅሶሽ ይብቃ
ወንድሜ መናቆር ትተን_ ለወገን እንሁን ጠበቃ
የዘጉብንን በር ከፍተን_ የጠበበውን ስናሰፋ
ያኔ ነው ነጻነታችንን የምናገኝ_ትውልድም የሚያገኝ ተስፋ
Ezera , thank you ! You got it right and we all should all do the same and wake all our people to stand in unson to fight this brutal regime . For that matter I will apploud the Ethiopian Community residing in Calgary for their great deed , they really showed us how we can stand together in times of crissis.
Lets keep up the good job , kudo for Habesha Web Site . Qeeranso