November 19, 2016
1 min read

የአማራ ተጋድሎን እያቀጣጠሉት ካሉት መካከል የትግሉ መሪ መልዕክት አስተላለፉ | ቪዲዮውን ይዘናል

68985

ላለፉት 1 ሳምንታት ካለማቋረጥ በትግራይ ነጻ አውጪ ወታደሮች ላይ በሰሜን ጎንደር እርምጃ እየወሰዱ መሆኑን የሚናገሩት የአማራው ማንነት ታጋዮች ስለማንነታቸውና ስለተነሱለት ዓላማ በመሪያቸው በኩል ከጫካ መልዕክት አስተላለፉ:: በትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት በከባድ መሳሪያዎች ሳይቀር እየተጨፈጨፈ ያለውን 25 ሚሊዮን ሕዝብ ከጥፋት ለማዳን የተነሳን ነን ብለዋል መሪው በቪዲዮ ባስተላለፉት መልክት:: የመጀሪያው ክፍል ቪዲዮ ተለቋል – ክፍል 2 ቪዲዮም ይኖረዋል ተብሏል:: የመጀመሪያውን ክፍል እነሆ:

https://www.youtube.com/watch?v=ddStBwQWswc&feature=youtu.be

1 Comment

  1. That is it !!!!! This is what I have been waiting.
    Thank you brothers Amhara. Come on down for showcase: Amhara+Oromo = damage Tplf.
    Merci

Comments are closed.

68925
Previous Story

በአምስተርዳም ቢምሃውስ የኢትዮጵያ ሙዚቃ ሲነግሥ አመሸ

Next Story

የዲያስጶራ ”ይሁዳዎች” – (ከግርማ እንድሪያስ )

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop