July 14, 2013
1 min read

ኢትዮጵያ ዛሬ ሩዋንዳን ካሸነፈች ተሳታፊ ትሆናለች

ጥሩነህ ካሳ ከወርልድ ስፖርት ጋዜጣ እንደዘገበው፦
ኢትዮጰያ ከሩዋንዳ ጋራ በደርሶ መልስ ጨዋታ ካሸነፈች በ2014 ደቡብ አፍሪካ በምታስተናግደው የchan ውድድር ተሳታፊ ትሆናለች. የሁለቱ ቡድናች ጨዋታ አ.አ ላይ ዛሬ ይደረጋል . ለ ውድድሩ አሰልጣኝ ሰዉነት 22 ተጨዋቾችን ይፋ አድርገዋል.
1. ሲሳይ ባንጫ
2. ሳምሶን አሰፋ
3. ደረጀ አለሙ
4. ጀማል ጣሰው
5. ደጉ ደበበ
6. አበባው ቡጣቆ
7. ስዩም ተስፋዬ
8. ብርሃ ቦጋለ
9. አይናለም ሀይሉ
10. አስራት መገርሳ
11. በሀይሉ አሰፋ
12. ሽመልስ በቀለ
13. ምንያህል ተሾመ
14. ሞገስ ታደሰ
15. ሳላዲን በርጊቾ
16. ተስፋዬ አለባቸው
17. ዳዊት ፍቃዱ
18. ቶክ ጀምስ
19. አሉላ ግርማ
20. ሚካኤል ጆርጆ
21. ገ/ሚካኤል ያዕቆብ
22. ጥላሁን ወልዴ

1 Comment

  1. I think sisay Bancha has to prove a lot. this game should give him the opportunity to do just that.

Comments are closed.

8611 669727903043674 1400680652 n
Previous Story

ሰበር ዜና ከጎንደር እና ደሴ ከተሞች

Next Story

ሸንጎ “ዓባይን መገደብማ የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ሕልም ነው!” ሲል መግለጫ አወጣ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop