ሸንጎ 2ኛውን መደበኛ ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ገለጸ

(ዘ-ሐበሻ) የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በሜሪላንድ አሜሪካ 2ኛውን መደበኛውን ከጁላይ 3 እስከ 5 ቀን 2013 በማድረግ በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ገለጸ። ድርጅቱ ለዘ-ሐበሻ ከጉባኤው መጠናቀቅ በኋላ በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ “የመከላከያና የፖሊስ ኃይሎች የአምባገነኑ አገዛዝ የመጨቆኛና የማፈኛ መሣሪያ ሳይሆኑ የሀገርንና የወገንን ደህንነት ለማስጠበቅ የተቋቋሙ ኃይሎች መሆናቸውን በመገንዘብ ከሕዝብ ጎራ እንዲወግኑ ጥሪውን” አቅርቧል።
ሸንጎው በጋዜጣዊ መግለጫው በ11 ነጥቦች ላይ አበክሮ በማተኮር አቋሙን አሳውቋል።
መግለጫውን በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ተጨማሪ ያንብቡ:  ማነህ ባለ ሳምንት የኦሮሙማን ሰይፍ ቆመህ የምትጠብቅ | Hiber Radio Special Program Mar 10, 2023

2 Comments

  1. The same old rehoteric. !!!!!!! the Ethiopian oppositions are good at releasing condemnation statements . bunch of paper tigers. please have a gut to connect the dots of disatisfactions simmeing in every corner of Ethiopia. Try simulate Semayawe party and do something concrete.

  2. Shengo means group of Eprp united and forms shengo . It isn’t a unity of different organization . We are not fool ease be onest

Comments are closed.

Share