ሸንጎ 2ኛውን መደበኛ ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ገለጸ

July 8, 2013

(ዘ-ሐበሻ) የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ በሜሪላንድ አሜሪካ 2ኛውን መደበኛውን ከጁላይ 3 እስከ 5 ቀን 2013 በማድረግ በተሳካ ሁኔታ ማጠናቀቁን ገለጸ። ድርጅቱ ለዘ-ሐበሻ ከጉባኤው መጠናቀቅ በኋላ በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ “የመከላከያና የፖሊስ ኃይሎች የአምባገነኑ አገዛዝ የመጨቆኛና የማፈኛ መሣሪያ ሳይሆኑ የሀገርንና የወገንን ደህንነት ለማስጠበቅ የተቋቋሙ ኃይሎች መሆናቸውን በመገንዘብ ከሕዝብ ጎራ እንዲወግኑ ጥሪውን” አቅርቧል።
ሸንጎው በጋዜጣዊ መግለጫው በ11 ነጥቦች ላይ አበክሮ በማተኮር አቋሙን አሳውቋል።
መግለጫውን በPDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

Latest from Blog

ነገሩ እንዲህ ነው ባሳለፍነው ታህሳስ 15 በተካሄደው ብልጽግና ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ላይ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አረጋ ከበደ እጃቸውን አውጥተው ተናገሩ እኔ አቅቶኛል የአማራ ክልል ቀውስ ማስተዳደር አልቻልኩም ብለው ተናገሩ በዚህ ጊዜ

“አንተን ለማኝ አደርጋለሁ” አቢይ አሕመድ ለአማራ ክልል ፕረዚዳንት ለአረጋ ከበደ የሰጠው ማስጠንቀቂያ

January 31, 2025
ከቴዎድሮስ ሃይሌ የምናከብራቸው ጀነራል ተፈራ ማሞ ሰሞኑን አደባባይ ወጥተው አድምጠናል:: የጀነራሉ ጤንነትና ደህንነት ሲያሳስበን ለቆየነው ወገኖች ሁሉ በጥሩ ቁመና ላይ ሆነው በማግኘታችን የሕሊና እረፍት ሰጥቶናል:: አሁንም ባሉበት ሰላሞት እንዲበዛ ምኞታችን ዳር የለውም::

እስክንድር ነጋ እና ጀነራል ተፈራ ማሞ ከድል ለዲሞክራሲ እስከ ፉኖ ተሰማራ!

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) ዛሬም እንደ ትናንቱ አያሌ ምሁራንና ታዋቂ ነን ባይዎች ስለብሔራዊ ሽምግልና እርቅ ይደሰኩራሉ፡፡ ያለምንም ሐፍረት ቅዱሱን ሽምግልናን ከምእራብ ከተሸመተው ኤፍሬም ይሳቃዊ ድርድር ጋር እያምታቱ የአያት የቅድመ አያቶቻችንን የተባረክ የሽምግልና ሐብት ያበላሻሉ፡፡ ሽምግልና በመለኮት

ፍትህ የሌለው ሽምግልናና እርቅ ሥራ እንደሌለው እምነት የሞተ ነው!

Go toTop