June 24, 2013
1 min read

አቶ ገብረመድህን አርአያ የዘማናችን አሉላ አባ ነጋ ተብለው በከፍተኛ ክብር ተሰየሙ

Gebremedhin Araya

በምእራብ አውስትራሊያ በፐርዝ ከተማና አካባቢዋ ኗሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ጁን 23 ቀን 2013 ባደረጉት ልዩ ዝግጅት ታዋቂውን የነፃነት ተፋላሚና የቁርጥ ቀን የኢትዮጵያ ልጅ አቶ ገብረመድህን አርአያን የዘመናችን አሉላ አባ ነጋ በማለት በክብር ሰይመዋቸዋል።
በዚህ ለእርሳቸው ታስቦ በተደረገው ልዩ የእራት ግብዣ ስነ ስርዓት ላይ በርካታ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያውያን የተገኙ ሲሆን፣ እንግዶቹ ለአቶ ገብረመድህን አርአያ ያላቸውን ልዩ ክብርና አድናቆት በየተራ እየተነሱ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። በዚሁ መሰረትም አቶ ገብረመድህን ህወሓት በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ይዞ የተነሳውን እኩይ አላማና ተግባር በማጋለጥ ያደረጉት ጉልህ አስተዋጽኦ፣ በተለያዩ የሚዲያ ዘርፎች በመረጃ የተደገፉ መግለጫዎችን እና ትምህርቶችን በመስጠት የከወኗቸው ሥራዎች፤ እንዲሁም ለእሩብ ምእተዓመታት ያህል በጽኑነት፤ በቆራጥነትና በሕዝብ ወገናዊነት መቆማቸው በምሳሌነት በጉልህ ተጠቅሰዋል።

ዝርዝር ዜናውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

12 Comments

  1. .>>ለገዢውም ይሁን ለተፎካካሪው ቡድን ያለ ዘር፣ ዕድሜ ሃይማኖትና ፆታ ልዩነት ለሁሉም ጥሩ ትምህርት ነው!። በዓላማ መፅናት ትክክለኛው የኢትዮፕያዊነተረ ተምሳሌት ዕውነትም “አርዓያ እንደሆን ወለደው! አነፀው! አሳደገው! አስተምሮ ለትውልድ ያበረከተው ‘ገብረመድክን’…የሕዝብ አገልጋይ! ሀቀኛ ነው በለው!።

    ለክቡር አባታችን ያለኝ አድናቆት የመነጨው
    ፩) የበሉበትን ወጭት አለመስበራቸው!
    ፪) ሀገርንና ፓርቲን መለየታቸው~
    ፫) የኢትዮጵያና የኢትዮጵያኖችን ማንነት ለራሳቸውም ለሠዎችም ምስክር መሆናቸው!
    ፬) ብሔር ሀገር ላይ ተዘርቶ በፈጣሪ ፈቃድ የበቀለ እንጂ በካድሬና በመፈክር ተዘርቶ፣በካድሬ ተቦክቶ በአድርባይ የሚጋገር፣በፓርላማ ሚቆረስ የውሸት ዳቦ አለመሆኑን ለትውልድ ማሳመናቸው!
    ፭) ለሚያውቁት፣ ለተሠሩትና ለተሠራ ነገር ማስረጃ (ማሳመኛ) ማቅረባቸው።
    ፮) በተጠየቁት ጥያቄዎች ሁሉ ቀን፣ሰዓት፣ ቦታ ፣ከነበሩ ግለሰቦችና የለበሱት ሳይቀር ምስክርነትና ማሳማመኛን በተጨባጭና በሚያስገርም ሁኔታ ማስቀመጥ መቻላቸው።
    ፯) እንደ አቶ መለስ ዘ-ኢኮኖሚስት መፅሔት ላይ ያነበቡትን እንደግል ፍልስፍናቸው ከመውሰድና ጠረጴዛ እየመቱ ከመደንፋት የተቆጠቡ ግን ለሚያውቁት ነጥብ በተለያየ ጊዜና ቦታ የተጠየቁትን ጥያቄ ያለማዛነፍ ደግመው ቃል በቃል መመለሳቸው…
    ፹) ጊዜ አገኘሁ ብለው ለዝርፊያ፣ ሀገር ለማተራመስ፣ በሙስና ላለመጨማለቅ ተጠንቅቀው፣ የውስጥ ሴራን በማጋለጥ ለክልላቸው ሕዝብ መሥራታቸው።
    ፱)ባለጌ፣ ሆድአደር፣ አድርባይ ፣ኪራይ ሰብሳቢ፣ ፀረ ሕዝብ፣ አስመሳይ ሱምባ ባንዳን መጋፈጣቸው ከማውገዝም አልፎ፣እውነትን በመናገርና በሀቅ ለትውልድ ዘብ የቆሙ በመሆናቸው።
    ፲) እውነተኛ የህዝብ ልሳን ኢትዮጵያዊ ለመሆናቸው ፍጹም ወደር የማይገኝላቸው ለቀጣፊ፣ፈሪ፣ከፋፋይ ገንጣይና አስመሳይ ታጋይ ጥሩ ‘አርጩሜ’ መሆናቸው እኔም እንደዜጋ አደንቃቸዋለሁ አድናቆቴና ምስጋናዬ ባሉበት ይድረስ ቤተሰቦቻቸው፣ ልጆቻቸው፣ የሚያውቋቸው የሥራ ባልደረቦቻቸው ሁሉ ደስ ሊላቸውና አርዓያነታቸውን ሊከተሉ ይገባል በለው! የደስታ መግለጫ ቃሌ ባሉበት ይድረስልኝ ከሀገረ ካናዳ >>>>>>>>>

  2. Keahun behuala bimotum ayqochachew, mejemeria yeserutin hatiat tenazew
    ye ethiopia hizbim yiqir biloachewal. Sew malet endezih sihitetun amino meliso
    mastekakel ena latefawum kassa mekifel sidefir new.
    Abatachin wendimachin ato G/medihn edimeo yirzem. Lenestanet tiglu tiliq mesaria newot.
    Erisio ende diro balinjerawo tiqim yemigegnibetin medirek ena sibisib bicha filega yemizorut Ato Abraham Yayeh aynet aydelum. Yamenubetin betikikil lehageriwo lemesirat kehizb gon qomewal. Yibareku. Wedefit talaq yehizib sitota yitebiqiwotal.

  3. I was reading on Aljazeera on why Muslims fight from posts left by commentators. One guy asked why Muslims like to fight. He reasoned that Denmark used to fight with Sweden over anything including over chicken. Now, we see Africans fighting over anything. In both cases there is a problem of external forces instigating our problems. But most importantly we should “Forget and Forgive”. That was the solution proposed by the Dennish person. I can not agree more. Africans if we want to live better we need to ask are our leaders one of us? Do they forgive or forget? Do they promote peace? Why we have to kill? So, let us give amnesty to Wayane officials and let us see if peace can prvail. We can kick out every super power that does not support our peace.

    • @ Gragn Ahmed..Ha ha ha Amnesty to weyanes? Now at their last minute?
      Ethiopian people could have given amnesty for weyanes if they left power after the 1997 election peacefully. How can we forgive now as the killing and state terrorism is going on? Leras siqorsu ayasanisu hone eko Gragn Ahmed.

  4. I think in my opinion it is a joke to call this individual as Alula Aba Neega . insulting our hero ,because Alula never never kill Ethiopia but scarified to honour his people and his country in all his life. but this guy rather killing our Ethiopian solders what contribution he made to honour him, because of he just regretting his past coming to his sense by giving up his criminals parties.

  5. Thank you every body. This is what we need to do. Asking forgiveness and giving forgiveness

  6. Thank you Gebremedhin for your contribution and fighting these mafia group and bandas.

  7. You compare this traitor and opportunistic guy with the mighty hero of Dogali????? I can only say bhwaaaaaa….I was really laughing my ass off from the moment I read the news. Thanks for making my day (Ethiopian community in Perth)…you are the greatest and we expect you to nominate this generation’s Menilik, Tewodros etc….I heard you already have nominated Mengistu Hailemariam for the post of Tewodros and we are awaiting the official confirmation from you guys…thanks for the laugh guys and please keep doing what you’re doing otherwise this world would feel dull and boring without great laughs. Peace.

Comments are closed.

አሸናፊ እጅጉ
Previous Story

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሸናፊ እጅጉን አሰናበተ፤ ም/ል ፕሬዚዳንቱ ራሳቸውን አሰናበቱ

habtamu
Next Story

Hiber Radio: “የመጣሁት በእስር ቤት ያሉትን ጭምር እንዲፈቱ ለ እስራኤል መንግስት ጥሪ ለማቅረብ ነው” – ኦባንግ ሜቶ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop