June 2, 2013
2 mins read

የርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ከድጡ ወደ ማጡ

ዘመነ ካሳ (ከጀርመን)
በዚህ በትልቁ የአውሮፓ ክፍል የርዕሰ አድባራት ለንደን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ለረጅም ዘመናት አገልግሎት የሰጠች እንደመሆንዋ መጠን በሙያ የበሰሉ አገልግሎታቸው የተመሰገኑ አባቶች አገልግሎት የሰጡበት መሆኑ ታሪክ የሚያስታውሳቸው ነው:: ከነዚህም አባቶች መካከል በቀድሞው ስማቸው አባ አረጋዊ በኋላ ብጹእ አቡነ ዮሐንስ እንዲሁም ሊቀ ካህናት ሰሎሞን ገብረ ስላሴና ሌሎችም ይገኙበታል:: ይህቺ ቤተ ክርስቲያን ለተዋህዶ እምነት ተከታዮች ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክተች ቤተ ክርስቲያን ስትሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከኣውሮፓ ቀደምት ተብለው ከሚጠሩት አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ በቁጥር አንድ የምትቀመጥ ከመሆንዋም በላይ ከሀገራችው ተሰደው ከወገን ከዘመድ ተለይተው ለሚገኙ ምእመናን ከፍተኛ መጽናናት ትንሿ እናት ሀገር ኢትዮጵያ መሆንዋ የማይካድ ነው::
ስለሆነም በካህናቱ መልካም አገልግሎት በምእመናኑ ያልተቆጠበ ጥረት ህንጻ ቤተ ክርስቲያን በመግዛት አርያነቱ ለሌሎች የሚተርፍ ቅርስና ታሪኩ ለትውልድ የሚተላለፍ አስደናቂ ተግባር ፈጽመው በባእድ ሀገር የህንጻ ቤተ ክርስቲያን ባለቤት ለመሆን በቅተዋል::

ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

1 Comment

Comments are closed.

981090 456217131133451 659197631 o
Previous Story

ሰማያዊ ፓርቲ በአዲስ አበባ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ በሰላም ተጠናቀቀ

3918
Next Story

ኢሕአዴግ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችን ሊያስር መሆኑን ፍንጭ ሰጠ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop