May 11, 2014
1 min read

የዞን ዘጠኝና የታሳሪ ጋዜጠኞች ጠበቃ አቶ አምሃ ለቢቢኤን ራድዮ ተናገሩ

30170

“ህገ-መንግስቱ በህግ ጥላ ስር የሚገኙ ታሳሪዎች ከህግ ጠበቃቸው ፡ ከቤተሰቦቻቸው ከቅርብ ወዳጆቻቸው ጋር መገናኘት እንደሚችሉ ቢደነግጉም የማእከላዊ አሳሪዎች ይህን ሊፈቅዱ አልቻሉም፡፡ በእስር ላይ የሚገኙ የዞን ዘጠኝ አባላትና ጋዜጠኞች ጠበቆቻቸውን እንዲያገኙ ፍርድ ቤቱ ትዛዝ ቢያስተላልፍ የማእከላዊ ሃላፊ የሆኑት አቶ ተክላይን ጨምሮ ይህን ለማድረግ ፍቃደኛ አልሆኑም፡፡” የሚሉት ጠበቃ አቶ አምሃ መኮንን “ይህ ተግባራዊ ካልሆነ ጥብቅና መቆሜን አቆማለሁ ሲሉ” ገለጹ፡፡ የፍትህ ስርአቱም አደጋ ላይ ወድቁዋል ይላሉ ቢቢኤን ሬድዪ ከአቶ አምሃ ጋር ያደረገውን ቆይታ ይከታተሉ::

1 Comment

Comments are closed.

15 health benefits of eating app
Previous Story

15 Health Benefits of Eating Apples (Amharic Video)

Next Story

የሚኒሶታው ደብረሰላም መድሃኔዓለም ቤ/ክ ምርጫ ተጠናቀቀ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop