ጎጃም የአብይ አህመድ ሰራዊት ተደመሰሰ ሻለቃ ዝናቡ ለአብይ መርዶ ላከ | “ደሴ እና ኮምቦልቻን እንቆጣጠራለን” ፋኖ ወልዲያ ቦንብ ፈነዳ ጀግናው ፋኖ ተሰዋ | ባህርዳር ተናወጠች

ተጨማሪ ያንብቡ:  ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ግንባር መዝመታቸው የአፋር ክልል ሕዝብን ይበልጥ ለድል አነሳስቷል›› -የአፋር ክልል ከፍተኛ አመራሮች

1 Comment

  1. Excerpt from Zemedkun Bekele regarding Abiy Ahmed’s Rwanda visit. By the way, Abiy Ahmed was sent by Meles Zenawi to Rwanda for psychological training in genocide. Abiy emulates Paul Kagame, CIA trainee and overseer of Rwanda genocide, who established a fake commission jus like Abiy did and remained in power for three decades. Abiy wants to commit the genocide on a grand scale and use the fake commission to absolve himself of the crime. Zemede is on point here.
    “…ተከተሉኝማ… አቢይ አህመድ አዳነች አቤቤን ይዞ ሩዋንዳ ነው ያለው። የዛሬ 30 ዓመት የነበረውን የዘር ጭፍጨፋ ለመዘከር ነው ሩዋንዳ የተገኙት። አቢይ እና አዳነች በሩዋንዳ መገኘት ብቻ ሳይሆን በኪጋሌ መንገድ ላይ የእግር ጉዞ እና ሶምሶማ ሩጫም ሲሮጡም እንዲታይ ተደርጓል። አሽከር ጎጋ ዐማራ ሚስቱን ከጎኑ አድርጎ በኦሮሚኛ ከአዳነች ጋር እያወሩ ማስተላለፍ የፈለጉት መልእክት ምንድነው ብለን መጠየቅ ግድ ይለናል? ታስታውሱ እንደሆን አቢይ አመድ ከዚህ በፊት አምቦ ስብሰባ ላይ ኦሮሞዎቹን ሰብስቦ “ሙሴ ፈርኦንን ሕዝቤን ልቀቅ አለው። ከዚያ ሕዝቡን ለቀቀለት። ከለቀቀላቸው በኋላ ግን ፈርኦን ወደ ቀልቡ ሲመለስ ምን ሆኜ ነው የለቀኳቸው ብሎ ሕዝቡን ለመመለስ ሙሴን ተከተለው። ከዚያ ሰምጦ ቀረ። እኛም ኦሮሞዎቹ የምንለው እንደዚያ ነው። ሕዝባችንን ልቀቁ። ጎጃምን፣ ጎንደርን፣ በትግሬም ያለውን፣ ወልቂጤን፣ ሙሉ ሸዋን፣ አሶሳን፣ ሙሉ ወሎን፣ አፋርን፣ ድሬደዋ፣ ሀረርጌን፣ ደቡብን፣ ጋምቤላን እና አዲስ አበባን ልቀቁ ነው እያልን ያልነው። ነገር ግን እኛ መሬታችንና ሕዝባችንን ለማስለቀቅ የምንሄድበትን መንገድ ተረድቶ፣ ተከታትሎም…
    ነቅቶ ሊያስቆመን የሚሞክር ካለ የመሞቻ ጉድጓዱን እንደቆፈረ ይወቅ። ያለ ምህረት እንቀብረዋለን።

    “…ኒውዮርክ ያለው የነፃነት ሃውልት የተተከለው እኮ አሜሪካ በውሰጧ ተዋግታ ስታሸንፍ ነው ሁሉንም እስቴቶች አንድ አድርጋ ከገዛች በኋላ ነው ሃውልቱን ያቆመችው። እኛም የነጻነት ሃውልታችንን የምናቆመው በመጨረሻ አምቦ ላይ ነው። አምቦ ላይ የነጻነት ሃውልታችንን እናቆማለን ነበር ያለው። ቪድዮውን ተመልሳችሁ እዩት። አሁን የሩዋንዳው ወክ እና ሶምሶማ ሩጫ በፈረሳይኛ መልእክታቸው “አዲስ አበባን በአዳነች አቤቤ በኩል መላ ኢትዮጵያን ደግሞ በእኔ በእቡይ አህመድ በኩል የምናስተላልፈውን መልእክት ስማ። ፈጽም። የኦሮሞን መሬት የያዝክ በሙሉ ልቀቅ። እምቢ ብለህ የእኛን መንገድ ለማደናቀፍ የምትሞክር ካልህ ድግሞ የዘር ጭፍጨፋ የተካሄደባት ሩዋንዳ ላይ እንዲህ ሳር ቅጠሉን እያይን ከነፋሻዉ አየር እየተቋደስን እየሮጥን እንደምታየን ነገ እኛም ኢትዮጲያ ላይ ተጨፈጨፍኩ ከምትለዉ በላይ ጨፍጭፈንህ፣ ዘርህንም አጥፍተን እንገላግልሃለን። ቢል ክሊንተን አሁን ወሳኝ ሰው ባይሆንም መመሪያ እና ምክር ለመስጠት ግን የሚያንስ አቅም አለው። እናም ስማን ነው መልእክቱ።

    “…ከዘር እልቂት በኋላ የሚመጣው መታረቅ፣ እርቅ የሚሉት ሂደት ነው። መታረቅ አይቀርም። ስትታረቅ ግን ገዳይ በቁጥር፣ በኃይል፣ በሀብት በልጦ ነው። ከጭፍጨፋው የተረፉቱ ደግሞ በቁጥር ጥቂት ስለሚሆኑ መላ ኢትዮጵያውያን “ዘራችን አለቀ፣ ኦሮሞ ነው ያጠፋን ብሎ መናገር፣ ፊልም መሥራት፣ መጽሐፍ ማሳተም እንዳይኖር ሕግ አውጥተን፣ አፉንም አስይዘን በመጨረሻ ከባድ የዘር ጭፍጨፋ በተፈጸመባት ኢትዮጵያ ላይ ይቺን የሩዋንዳዋን ሩጫ እና ሶምሶማ የምንሮጣት እኛ ኦሮሞዎቹ ነን። ዛሬ ሩዋንዳ ላይ የተጎዳው በዘር ጭፍጨፋው ወቅት የተጎዳወረ ሕዝብ ምንም ማድረግ ስለማይችል ሁሉን በልቡ ውጦ እንደሚኖረው አንተም በእኛ ተጨፍጭፈህ መሬታችንን ከመለስክ በኋላ፣ ከእርቁ፣ ከሰላሙ በኋላ ምንም ማድረግ ስለማትችል ከእኛ ጋር በሰላም አፍህን ተለጉመክ ትኖራለህ ነው መልእክቱ። አለቀ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share