October 6, 2023
2 mins read

የቅዱስ ሲኖዶስ ዝምታ ለምን ይሆን?!

385078083 726279336195194 1976643985085302254 n

የከተማውም የጫካውም የአብይ አህመድ ገዳይ ቡድን አቅሙ ሩጠው ማምለጥ፣ታግለው መጣል የማይችሉ አዛውንቶች ላይ ነው።
ነፍስ ይማር አባታችን!

ቦታው በርካታ ጸበልተኛ የሚገኝበት ነው። በቤተ ክርስቲያንና አገልጋዮች ላይ ያነጣጠረው ጥቃት ፤ በታላቋ የጸበል ቦታ በመካነ ቅዱሳን አርቱ ቅድስት አርሴማ የተፈጸመው ይኼ አሰቃቂ ድርጊት አስመልክቶ፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ፣ የሰማዕታቱ ጸሎተ ፍትሐት እና ስርዓተ ቀብራቸው እየተካሄደ ፤ የቅዱስ ሲኖዶስ ዝምታ ለምን ይሆን ?!
ይድነቃቸው ከበደ
385780922 814878577310880 2985656000602563159 n
“ከጻድቁ ከአቤል ደም ጀምሮ በቤተ መቅደስና በመሠዊያው መካከል እስከ ገደላችሁት እስከ በራክዩ ልጅ እስከ ዘካርያስ ደም ድረስ በምድር ላይ የፈሰሰው የጻድቅ ደም ሁሉ ይደርስባችሁ ዘንድ።
እውነት እላችኋለሁ፥ ይህ ሁሉ በዚህ ትውልድ ላይ ይደርሳል።” ማቴ ፳፫: ፴፭ – ፴፮።
ካህኔን ከመቅደሱ ገድለውብኝ እንዴት ዕረፍት ይሰማኛል? እንዴት ዕረፍት ተሰማን?
ከገዳዮቹ ይልቅ የእኛ ነገር አሳሰበኝ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

ETHIOPIAN INTEL
Previous Story

ለኢትዮጵያ መዳን የኢትዮጵያዉያን አንድነት እና ህብረት ምርጫ መሆን የለበትም !

8211
Next Story

!የፋኖ አዋጊው ዝምታውን ሰበረ! | ሁሉም የራዲዮ ኦፕሬተሮች ኦሮሞች ይሁኑ” – አብይ | በሽመልስ ትዕዛዝ ለኢሬቻ ደም ግብር ካህናት በኦሮሞዎች ታ*ረ*ዱ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop