April 3, 2023
1 min read

ሀገሪቱ የህልውና አደጋ ውስጥ ናት! ፖለቲከኛ ልደቱ አያሌው

https://youtu.be/il2CBVcPTVA

ሀገሪቱ የህልውና አደጋ ውስጥ ናት! ፖለቲከኛ ልደቱ አያሌው .

2 Comments

  1. አማራዉ ምድሩን በሚያንቀጠቅጥ ሁኔታ ሊነሳ ነዉ ሲባል ተሰሚነት ሊያገኝና ምናልባትም ከወያኔ ጋር በነበረ ጊዜ ስለጠሉት ይቅር ይሉኛል በሚል እሳቤ እነሆ ክህደቱ ሌላ ዙር ክህደት ጀምሯል። አማራ የሆንክ ሁሉ ከዚህ ሰዉዬ ራቅ። የቀድሞ ጌቶቹ ወያኔዎች እየመጡ ስለሆነ ባጭር ጊዜ ዉስጥ ጭናቸዉ ዉስጥ ገብቶ ትዝብትና ፀፀት ዉስጥ ይከታችኃል። መቀሌ ሂዶ ፌዴራሊስቶች ከተባሉትና ኢትዮጵያን ለማጥፋት ካሰሩት እናት ጡት ነካሾች ጋር መዶለቱን እንዴት ረሳህ? በ1997ምርጫ ጊዜ ጉዋዶቹን በመክዳት ስንት የአማራ ልጆችን እንዳስጨረሰ እንዴት ረሳህ? አማራ ሆይ እስከመቼ በዚህ ሰዉዬ ትታለላህ? ከልደቱስ ጠላትነቱ የለየለት ጃል መሮ አይሻልም? ጥግ ጥግ ያዝ አማራ ዐመለኛዉ ከዳተኛ ስራዉን ጀምሯል።

  2. ልደቱ ብርሃኑ ነጋን፤አገኘሁ ተሻገርን፤ደመቀ መኮንን ዳግማዊ ሞገስን ታገሰ ጫፎን ወስዶ ፖለቲካን ቢያስጠናቸው፡፡ ካልሆነም ከብርሃኑ ጋር በቪዲዮ ሊንክ ውይይት ቢያደርግ ብርሃኑ እሽ ካለው፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Diaspora ethiopia 1 1 1 1 1
Previous Story

ለዲያስፓራ ኢትዮጵያውያን መልእክት – አልማዝ አሸናፊ

Screenshot 20230404 174550 WhatsApp
Next Story

የታፈነው አንድ ግለሰብ አይደለም፤ ኢትዮጵያዊ ቅንነትና ትልቅ ሙያዊ አቅም ነው !

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop