February 1, 2023
2 mins read

አባታችን አቡን ማትያስና የጭራቅ አሕመድ ሲሳይ አጌና ዘዴ

matias

matias

ጭራቅ አሕመድ ኢሳትን ለመበታተን ሲነሳ፣ በኢሳት ውስጥ በቀላሉ ሊደለል የሚችል ቁልፍ ሰው ነው ብሎ ያሰበውን ሲሳይ አጌናን በስም ጠርቶ አመሰገነው፡፡  ሲሳይ አጌናም ልክ ጭራቅ አሕመድ እንዳሰበው ሆነና፣ ከሁሉም ባልደረቦቸ እኔ ብቻ ተለይቸ፣ በስም ተጠርቸ በጠቅላይ ሚኒስትር ተሞገስኩ ብሎ በትዕቢት ተወጣጥሮ ዝሆን አከለ፡፡  ጭራቅ አሕመድም ተወጣጥሮ በተነፋው በሲሳይ አጌና ሆድ ውስጥ ገብቶ ሲሳይን በማፈንዳት ኢሳትን በታተነው፡፡

አባታችን አቡነ ማትያስ ሆይ፣ ትናንት በነ ዳንኤል ክብረት አማካኝነት ከፍ ዝቅ እያደረገ ሲሰድብወና ሲያሰድብወ የነበረው ባለጌው ጭራቅ አሕመድ፣ ዛሬ እርስወን ለይቶ ያመሰገነወ፣ በርስወ ውስጥ ገብቶ ተዋሕዶን ለመበታትን ሲል ብቻ መሆኑን ይጠፋወታል ብየ ስለማላስብና፣ እንደ ሲሳይ አጌና በቀላሉ ተደላይ ነወት ብየ ስለማልገምት፣ እኛም አውቀናል ጉድጓድ ምሰናል ይበሉትና ቁርጡን ያሳውቁት፡፡  የጭራቅ አሕመድ መውደቂያው ስለቀረበ የሚያልፍ ዝናብ አይምታወ፡፡

 

ጭራቅ አሕመድ ዐሊ የኦነጉ ኦቦ

አፉና ምግባሩ ሐራምባና ቆቦ፡፡

ባንደበቱ መስሎ የኢትዮጵያ ሙሴ

በምግባሩ ሆነ የኦነግ ራምሴ፡፡

በመውረስ ያገኘው ከወያኔ አባቱ

መዋሸት ማጭበርበር ነውና ፍጥረቱ፣

አንዴ ቢያታልለን የሱ ነው ኀፍረቱ

ሁለቴ ቢደግም የኛ ነው ጥፋቱ፡፡

 

መስፍን አረጋ

mesfin.arega@gmail.com

1 Comment

  1. Abiy Ahmed asked Abune Matias to be like Abune Matias!

    He asked a vague entity to be like Abune Matias and make room for other’s to share the Patriarchate. Why does he not give that same advice to himself so he could share the throne with Lidetu, Iskindir, Jawar, Lemma or Arkebe?

    Would Abiy Ahmed tolerate a group that convened at the Millennium Hall and named 26 Minsters to a “new cabinet”? Would he include these illegally promoted minsters into his cabinet and continue running his government? Would he make room on his beloved throne for a room-mate?

    Far from it. He was willing to sacrifice close to a million poor souls just to consolidate his control in the name of preserving Law and Order. Did he not publicly issue a declaration of war against Iskinder Negga for just establishing an organization of concerned Addis Abeba residents?

    Yeah. Let he himself take that advice first.

Leave a Reply

Your email address will not be published.

5575994949
Previous Story

ደወል 2 ዘኢትዮጵያ ደወል 2፡ ቀዳሚው ፍቱን መድኃኒት ለኢትዮጵያ – ዶ/ር ዘላለም እሸቴ

abiy divider
Next Story

ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን መጥላት ፤ ማጥላለት ኢትዮጵያዊነት ሊሆን አይችል!!!

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop