የቀጥታ ስርጭት:- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት (የመጨረሻ ክፍል)

July 10, 2022

የቀጥታ ስርጭት:- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርት (የመጨረሻ ክፍል)

2 Comments

  1. ሸፍጠኛ፣ ሴረኛ፣ ፈሪና ጨካኝ ገዥ ቡድኖች እየተፈራረቁ የሚያወርዱት አገራዊ የመከራና ውርደት ሥርዓት ይበልጥ አስከፊ እየሆነ የመጣው ለህሊናቸው ያላደሩና በቀጥታ ባይገሉና ባያስገድሉም ለገዳይ፣ አስገዳይና ለአገዳዳይ የፖለቲካ ቁማር ሽፋን የሚሰጡ እንደ ዶ/ር ዳንኤል በቀለ አይነት የሰብአዊ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተብየዎች፣ እንደ ብርቱካን ሜዴቅሳ አይነት የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ተብየዎች ፣ እንደ ዶ/ር ሃይሉ አርአያ አይነት አይነት በስተርጅና ራሳቸውን ዝቅ ያደረጉ የአገራዊ ምክክር ሰብሳቢ ተብየዎች ፣ የሰላም ኮሚሽን እና የማንነትና የወሰን ጉዳዮች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ተብየዎች የመሆናቸውን መሪ ርሃቅ ከቶ ማስተባበል አይቻልም።ይህን ከምር ልብ ለሚል ነፃነትና ፍትህ ፈላጊ የአገሬ ሰው የግፍና የመከራው የፖለቲካ ቁማር ፍፃሜው እየራቀ በመሄድ ላይ ያለው በእንደ ዚህ አይነቶቹ አደገኛ የአድርባይነት ክፉ ደዌ በተለከፉ እጅግ ብዙ ወገኖች ድጋፍ ሰጭነት የመሆኑን መሪር እውነታ ለመረዳት ፈፅሞ አይቸገርም። እናም ይህንን አይነት አስከፊ የአድርባይነት ቫይረስ ተሸካሚዎችንና ከትውልድ ወደ ትውልድ አስተላላፊዎችን ከገባችሁበት እጅግ ወራዳና አዋራጅ ዝቅጠት ውጡና ለእውነተኛ ነፃነትና ፍትህ ከህዝብ ጋር ቁሙ ፤ ያንን ማድረግ ካልቻላችሁ ደግሚ ከህዝብ የነፃነት ትግል መንገድ ላይ ገለል በሉ ስንላቸው ብቻ ነው የመከራውና የውርደቱ አገዛዝ እድሚ የሚያጥረው !!!

  2. TG well said, these people are the main contributers to our misery that is why they are appointed to these positions and that is why they are paid for and that is why ithey are in their position for long. Daniel is laughing when his genocides wipe out human race and send Hi 5 to Just, Merara, Bekele and other human butchers.

Leave a Reply

Your email address will not be published.

290684552 3309915649279615 7045677791337159006 n
Previous Story

አማራን ማዳን ኢትዮጵያን ማዳን ነው! አማራን መጨፍጨፍ ይቁም! – በጀርመን ኑረንበርግ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን

politicalparties press release
Next Story

የፖለቲካ ፓርቲዎች በሕዝብ ገንዘብ በሚተዳደሩ መገናኛ ብዙኃን ላይ ወቀሳ አቀረቡ

Go toTop