June 3, 2022
1 min read

አቶ ሬድዋን ሁሴን አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ተክተው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ

Redwan
Redwan
ሹመቱ የተሰጠው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ነው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጨማሪም፡- አቶ ሄኖስ ወርቁን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፣ አቶ ወንድሙ ሴታ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፣ አቶ ካሊድ አብዱራሂማን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የፕሮጀክቶች ክትትል ሃላፊ አድርገው ሾመዋል፡፡
በሌላ በኩል ወ/ሮ መሰረት ዳምጤ የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር እንዲሁም አቶ አበራ ታደሰ ደግሞ ምክትል ዋና ኦዲተር ሆነው በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት እንዲሾሙ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠይቀዋል፡፡
ንጋቱ ሙሉ/sheger

Leave a Reply

Your email address will not be published.

who am I I
Previous Story

“… አላውቅም ! የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን … ? ” ባዮቹ ፤ ቃየንአዊያን እና ባቢሎናዊያን አኛ  አይደለንምን? – መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ

photo5821312649554672610.jpg
Next Story

ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በፓሊስ ተደበደበ!! – ታሪኩ ደሳለኝ (የተመስገን ወንድም)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop