Hiber Radio: የቀደሞው የናይጄሪያ ፕ/ት “ኢትዮጵያ ውስጥ መሬት አልተቀራመትኩም” ይላሉ

July 2, 2013

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋ
Hiber Radio: የቀደሞው የናይጄሪያ ፕ/ት "ኢትዮጵያ ውስጥ መሬት አልተቀራመትኩም" ይላሉ 1
የህብር ሬዲዮ ዕሁድ ሰኔ 23 ቀን 2005 ፕሮግራም

<<…30ኛው ዓመት የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌስቲቫል መክፈቻ ኢትዮጵያዊነት የተንጸባረቀበት ነበር..>> ከስፍራው የተደረገ (ልዩ ዘገባ)

የፌዴሬሽኑ አመራር የአንድ ቡድን ችግር መፍታት አቅቶት ተራ በተራ እንዲጫወቱ አደረገ (ቃለ መጠይቅ)

ከአንድ ከተማ ሁለት ቡድን ተራ በተራ እየገባ እንደ አንድ ቡድን ይጫወት መባሉን ተጋጣሚዎች አልተቀበሉትም

መሐመድ ሞርሲ በግብጽ በሕዝባዊ አብዮት የተወለደው መንግስት ፕሬዝዳንት በሕዝባዊ ተቃውሞ ሊባረሩ ይሆን ? (ወቅታዊ ዘገባ)

ሶስት ወር በስራ ማቆም አድማ ላይ ያሉት አሽከርካሪዎች የመብት ጥያቄያችሁ ቀርቶ ስራ ግቡ ለተባለው የሰጡትን ምላሽ ተካቷል

ሌሎች ቃለ መጠይቆችም አሉን

ዜናዎቻችን
አሰሪዋን ገደለች የተባለች ኢትዮጵያዊት በስቅላት ተቀጣች

ዜጎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸው ተነገረ

ተለጣፊው ፌዴሬሽን ዘንድሮም ተቃውሞ ገጠመው

የቀደሞው የናይጄሪያ ፕ/ት “ኢትዮጵያ ውስጥ መሬት አልተቀራመትኩም” ይላሉ

ካርቱም ከባእዳን ባለሃብት መሬት ነጥቃ ለዜጋዋ ሰጠች

በስራ ማቆም አድማ ላይ ያሉት ኢትዮጵአውያንና ኤርትራውያን የታክሲ አሽከርካሪዎች የመብት ጥያቄያቸውን ትተው እንደአዲስ እንዲቀጠሩ ጥያቄ ቀረበላቸው

የአገዛዙ የቤት ልማት የፖለቲካ ጨዋታ እንዳለበት ተገለጸ

ከዲያስፖራ በኮንዶሚኒየም ስም መጠነ ሰፊ የውጭ ምንዛሬ ለመሰብሰብ እንቅስቃሴ ተጀመረ

ውጤታማ መዝጋቢ ለተባሉ የኮሚሽን አሰራር ተዘርግቷል

ከኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት ጋር የተፋለሙ የአልሽባብ መስራች እጃቸውን ሰጡ

ቡድኑ “ሁለት መሪዎቼን ገደልኩ” ይላል

ሌሎችም ዜናዎች አሉን

Latest from Blog

ነገሩ እንዲህ ነው ባሳለፍነው ታህሳስ 15 በተካሄደው ብልጽግና ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ላይ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አረጋ ከበደ እጃቸውን አውጥተው ተናገሩ እኔ አቅቶኛል የአማራ ክልል ቀውስ ማስተዳደር አልቻልኩም ብለው ተናገሩ በዚህ ጊዜ

“አንተን ለማኝ አደርጋለሁ” አቢይ አሕመድ ለአማራ ክልል ፕረዚዳንት ለአረጋ ከበደ የሰጠው ማስጠንቀቂያ

January 31, 2025
ከቴዎድሮስ ሃይሌ የምናከብራቸው ጀነራል ተፈራ ማሞ ሰሞኑን አደባባይ ወጥተው አድምጠናል:: የጀነራሉ ጤንነትና ደህንነት ሲያሳስበን ለቆየነው ወገኖች ሁሉ በጥሩ ቁመና ላይ ሆነው በማግኘታችን የሕሊና እረፍት ሰጥቶናል:: አሁንም ባሉበት ሰላሞት እንዲበዛ ምኞታችን ዳር የለውም::

እስክንድር ነጋ እና ጀነራል ተፈራ ማሞ ከድል ለዲሞክራሲ እስከ ፉኖ ተሰማራ!

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) ዛሬም እንደ ትናንቱ አያሌ ምሁራንና ታዋቂ ነን ባይዎች ስለብሔራዊ ሽምግልና እርቅ ይደሰኩራሉ፡፡ ያለምንም ሐፍረት ቅዱሱን ሽምግልናን ከምእራብ ከተሸመተው ኤፍሬም ይሳቃዊ ድርድር ጋር እያምታቱ የአያት የቅድመ አያቶቻችንን የተባረክ የሽምግልና ሐብት ያበላሻሉ፡፡ ሽምግልና በመለኮት

ፍትህ የሌለው ሽምግልናና እርቅ ሥራ እንደሌለው እምነት የሞተ ነው!

Go toTop