የህብር ሬዲዮ ዕሁድ ሰኔ 23 ቀን 2005 ፕሮግራም
<<…30ኛው ዓመት የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የስፖርት ፌስቲቫል መክፈቻ ኢትዮጵያዊነት የተንጸባረቀበት ነበር..>> ከስፍራው የተደረገ (ልዩ ዘገባ)
የፌዴሬሽኑ አመራር የአንድ ቡድን ችግር መፍታት አቅቶት ተራ በተራ እንዲጫወቱ አደረገ (ቃለ መጠይቅ)
ከአንድ ከተማ ሁለት ቡድን ተራ በተራ እየገባ እንደ አንድ ቡድን ይጫወት መባሉን ተጋጣሚዎች አልተቀበሉትም
መሐመድ ሞርሲ በግብጽ በሕዝባዊ አብዮት የተወለደው መንግስት ፕሬዝዳንት በሕዝባዊ ተቃውሞ ሊባረሩ ይሆን ? (ወቅታዊ ዘገባ)
ሶስት ወር በስራ ማቆም አድማ ላይ ያሉት አሽከርካሪዎች የመብት ጥያቄያችሁ ቀርቶ ስራ ግቡ ለተባለው የሰጡትን ምላሽ ተካቷል
ሌሎች ቃለ መጠይቆችም አሉን
ዜናዎቻችን
አሰሪዋን ገደለች የተባለች ኢትዮጵያዊት በስቅላት ተቀጣች
ዜጎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸው ተነገረ
ተለጣፊው ፌዴሬሽን ዘንድሮም ተቃውሞ ገጠመው
የቀደሞው የናይጄሪያ ፕ/ት “ኢትዮጵያ ውስጥ መሬት አልተቀራመትኩም” ይላሉ
ካርቱም ከባእዳን ባለሃብት መሬት ነጥቃ ለዜጋዋ ሰጠች
በስራ ማቆም አድማ ላይ ያሉት ኢትዮጵአውያንና ኤርትራውያን የታክሲ አሽከርካሪዎች የመብት ጥያቄያቸውን ትተው እንደአዲስ እንዲቀጠሩ ጥያቄ ቀረበላቸው
የአገዛዙ የቤት ልማት የፖለቲካ ጨዋታ እንዳለበት ተገለጸ
ከዲያስፖራ በኮንዶሚኒየም ስም መጠነ ሰፊ የውጭ ምንዛሬ ለመሰብሰብ እንቅስቃሴ ተጀመረ
ውጤታማ መዝጋቢ ለተባሉ የኮሚሽን አሰራር ተዘርግቷል
ከኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት ጋር የተፋለሙ የአልሽባብ መስራች እጃቸውን ሰጡ
ቡድኑ “ሁለት መሪዎቼን ገደልኩ” ይላል
ሌሎችም ዜናዎች አሉን