Hiber radio Las Vegas ይህ ህብር ሬድዮ ነው። ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 6፤30 ሰዓት እስከ 8 ሰዓት በ1340 ኤ.ኤም የአየር ሞገድ ወይም በድህረ ገጽ በቀጥታ በአይቱን www. KRLV1340AM.com ይደመጣል። በስልክ ለማዳመጥ ለሚቀናችሁ 610-214-0200 አክሰስ ቁጥር 729369# ክፍት ነው።ህብር ሬዲዮ_የወቅታዊ መረጃ ምንጭ።
የህብር ሬዲዮ ዕሁድ ሰኔ 2 ቀን 2005 ፕሮግራም
<< በግብጽ በኢትዮጵያውያን ላይ የተለያዩ ጥቃቶች እየደረሰ ነው።ሁሉንም መረጃ በተሟላ ሁኔታ መሰብሰብ አልቻልንም። ባለፈው ሐሙስ አንዲት ኢትዮጵያዊ ልደቱዋን ስታከብር ሆን ብለው ጥቃት ፈጽመዋል።የተፈነከቱ አሉ፤ንብረታቸው የተዘረፈ አለ። ፖሊስ ጣቢያ ስንሄድ እኛም ታሰርን፣ አባይን ልታቆሙ ነው እዚሁ ነው ደማችሁን የምንጠጣው እያሉ አስፈራርተውናል። ወገኖቻችን ለጉዳያችን ትኩረት መስጠት አለባቸው>> አቶ አስናቀ ሞላ በካይሮ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ማህበር የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ (ሙሉውን ያዳምጡ)
የፌዴሬሽኑ የውድድር አስተባባሪና የቀድሞ ብሔራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ
<<የፌዴሬሽኑ ቦርድ ለቬጋሱ ኢትዮ ስታር ፋሲለደስ ክለብ ውዝግብ የመጨረሻ ውሳኔ ሊሰጥ ነው ።ቦርዱ ሶስት አማራጮችን ተመልክቷል…>>
አቶ ቴዎድሮስ ተሾመ የፌዴሬሽኑ ም/ፕሬዝዳንት
ዜናዎቻችን:-
– አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝ የመልካም መሪነት ፈተና ወደቁ
– በቦሌ ሊያመልጡ ነበር የተባሉ ስራ አስኪያጅ ታሰሩ
– የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጳያውያን የስፖርት ፌዴሬሽን ቦርድ ለቬጋሱ ክለብ ችግር መፍትሄ ሊሰት መዘጋጀቱ ተገለጸ
– የፍሪያስ አሽከርካሪዎች ከህ/ሰቡ የሚደረግላቸው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቁ
ሌሎችም ዜናዎች አሉ:-
Hiber Radio: አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ የመልካም መሪነት ፈተና ወደቁ
Latest from Blog
ፋኖ ዝናቡ ልንገረው ለአገው ፈረሰኞች በዓል መልክት አስተላለፈ!
ፋኖ ዝናቡ ልንገረው ለአገው ፈረሰኞች በዓል መልክት አስተላለፈ!
ነገሩ እንዲህ ነው ባሳለፍነው ታህሳስ 15 በተካሄደው ብልጽግና ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ላይ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አረጋ ከበደ እጃቸውን አውጥተው ተናገሩ እኔ አቅቶኛል የአማራ ክልል ቀውስ ማስተዳደር አልቻልኩም ብለው ተናገሩ በዚህ ጊዜ
“አንተን ለማኝ አደርጋለሁ” አቢይ አሕመድ ለአማራ ክልል ፕረዚዳንት ለአረጋ ከበደ የሰጠው ማስጠንቀቂያ
ከቴዎድሮስ ሃይሌ የምናከብራቸው ጀነራል ተፈራ ማሞ ሰሞኑን አደባባይ ወጥተው አድምጠናል:: የጀነራሉ ጤንነትና ደህንነት ሲያሳስበን ለቆየነው ወገኖች ሁሉ በጥሩ ቁመና ላይ ሆነው በማግኘታችን የሕሊና እረፍት ሰጥቶናል:: አሁንም ባሉበት ሰላሞት እንዲበዛ ምኞታችን ዳር የለውም::
እስክንድር ነጋ እና ጀነራል ተፈራ ማሞ ከድል ለዲሞክራሲ እስከ ፉኖ ተሰማራ!
በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) ዛሬም እንደ ትናንቱ አያሌ ምሁራንና ታዋቂ ነን ባይዎች ስለብሔራዊ ሽምግልና እርቅ ይደሰኩራሉ፡፡ ያለምንም ሐፍረት ቅዱሱን ሽምግልናን ከምእራብ ከተሸመተው ኤፍሬም ይሳቃዊ ድርድር ጋር እያምታቱ የአያት የቅድመ አያቶቻችንን የተባረክ የሽምግልና ሐብት ያበላሻሉ፡፡ ሽምግልና በመለኮት
ፍትህ የሌለው ሽምግልናና እርቅ ሥራ እንደሌለው እምነት የሞተ ነው!
ፋኖ አገዛዙ ላይ ከባድ ጥቃት ፈፀመ /የመቀለ ውጥረትና ታጣቂዎች የፈፀሙት /በኦሮሚያ ተደራጅታችሁ ታጠቁ ተባለ