May 16, 2013
1 min read

የዓለም ህዝብ ሥጋትና በዚሁ ሥጋት ውስጥ ተተብትባ የተያዘችው ኢትዮጵያ

 መንደርደሪያ

 አገራችን  ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪክ በተለይም ከአንደኛው እስከ ስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ድረስ ህዝቧ

አምልኮ ፈጣሪውን የሚከተልና  የሃገሩን ፤ የወገኑን ክብር ሳያስደፍር የኖረ ታላቅ ህዝብ መሆኑን ያስመሰከረ  እንደሆነ ታሪክ ይመሰክራል ። ክ7ተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ  በዓለም ላይ ክፍተኛ የእድገት ደረጃውን ጠብቆ ሃገሩ በዓለም ዙሪያ እንድትታወቅ  ያደረገ ህዝብ  ለመሆኑ ቛሚ ምስክር የሆኑት ታሪካው ህንጻዎቹ ምስክሮች ናቸው።

ለሃገራችው  የትውልድ ዓርዓያ ሆነው ያለፉት አባቶቻችንም በክብር  ዘውትር በጠላቶች ሲከበሩና ሲፈሩ የኖሩ ለመሆኑ በተደጋጋሚ ዓለም ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የታሪክ ህያው ምስክር ነው ። ይህች ሃገር ለመላው  የጥቁር ዘር ኩራት  ሆና በጠላትነት የፈረጁዋት ጠላቶቿን ደግሞ እንደ እሳት  የፈጀች ታላቅና ውድ ሃገር ነች።ይህች ሃገር ለምን እንደሊሎቹ የአውሮፓውያን ሃገራት ለምን  በሥልጣኔ  ወደፊት እንዳልገፋች ኢትዮጵያውያን ስንጠይቅ መልሱ ምን ይሆን?

[gview file=”https://zehabesha.info/wp-content/uploads/2013/05/የዓለም-ሥጋትና-ተጠፍራ-የ-ተያዘችው-ኢትዮጵያ.pdf”]

 

Frew alyu
Previous Story

5 ሰዓታትን በቀድሞ ማዕከላዊ ፖሊስ (ፍሬው አበበ በአዜብ መስፍን ክስ ከተመረመረ በኋላ የፃፈው)

Next Story

በምርጫ 97 የትዝታ ማህደር ውስጥ የልደቱ ቦታ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop