የሰሞኑ የአደባባይ ምስጢር፦ – እውነቱ ቢሆን

July 10, 2023

Abiy and Getachewየኦህዴድ ዉሳኔ 

የአማራ ብልጽግና ራሱን ከህዝቡ መነጠል ስላልቻለ  ፈርሶ ጀኔራል አበባው የሚመራው ወታደራዊ አስተዳደር

ክልሉን ይምራ፡፡

ከዚያም ህወሀት ኦሮሙማና ብአዴን በጋራ ሆነው  ስለወልቃይትና ራያ ጉዳይ ተነጋገሩና መጨረሻ ላይ የሚከተለው

በጋራ ተፈጻሚ እንዲሆን ተወሰነ፡፡

የውይይቱ ጭብጦች፦

ጌታቸው ረዳ ለአብይ አህመድ፦

በፕሪቶያው ስምምነታችን መሰረት ራያንና ወልቃይትን አስረክቡንና እኛ ህወሀቶች እናስተዳድረው፡፡

አብይ አህመድ ለጌታቸው ረዳ፦

ወልቃይትንና ራያን አሁን ለጊዜው ፌደራል ያስተዳድረው፡፡ ቀስ በቀስም  ቦታወቹን ለእናንተ እናስረክባችኋለን፡፡

ጌታቸው ረዳ ለአብይ አህመድ፦

እንዴት? አሜሪካኖቹ ለሁለታችንም የነገሩንን ረሳሀውን? ይህማ አይሆንም!! ይልቅ  ቦታወቹን አስረክበን!!

አብይ አህመድ ለጌታቸው ረዳ፦

እንግዳውስ እኛ ልዩ ሀይሉን አፍርሰንላችኋል፡፤ መከላከያችንም አሁን  ፋኖን እየተዋጋላችሁ ነው ያለው፡፡

መሳሪያችሁንም አልነጠቅናችሁም፡፤ቦታወቹ ላይ ካለው አርሶ አደር ጋር ተዋግታችሁ ቦታወቹን ተቆጣጠሩና ራያንና

ወልቃይትን ዉሰዱ፡፡

ጌታቸው ረዳ ለአብይ አህመድ፦

ቦታወቹን ከአንተ እንዲንረከብ ነበር ዉላችን፡፡ ዞሮ ዞሮ መከላከያህ የአማራ ልዩ ሀይሉንና ፋኖን ካስወገደልን የአማራን ገበሬ ለእኛ ተወው፡፡

በዚህ ስምምነት ላይ ተደርሶ ውይይቱ ተፈጸመ፡፡

ህወሀትም ሰፊ ዝግጅት ጀምሯል፡፡ እና አማራ ማንነትህ ላይ ተወስኖብሀልና ማንነትህን  አሳያቸው፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

ነገሩ እንዲህ ነው ባሳለፍነው ታህሳስ 15 በተካሄደው ብልጽግና ስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ላይ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ አረጋ ከበደ እጃቸውን አውጥተው ተናገሩ እኔ አቅቶኛል የአማራ ክልል ቀውስ ማስተዳደር አልቻልኩም ብለው ተናገሩ በዚህ ጊዜ

“አንተን ለማኝ አደርጋለሁ” አቢይ አሕመድ ለአማራ ክልል ፕረዚዳንት ለአረጋ ከበደ የሰጠው ማስጠንቀቂያ

January 31, 2025
ከቴዎድሮስ ሃይሌ የምናከብራቸው ጀነራል ተፈራ ማሞ ሰሞኑን አደባባይ ወጥተው አድምጠናል:: የጀነራሉ ጤንነትና ደህንነት ሲያሳስበን ለቆየነው ወገኖች ሁሉ በጥሩ ቁመና ላይ ሆነው በማግኘታችን የሕሊና እረፍት ሰጥቶናል:: አሁንም ባሉበት ሰላሞት እንዲበዛ ምኞታችን ዳር የለውም::

እስክንድር ነጋ እና ጀነራል ተፈራ ማሞ ከድል ለዲሞክራሲ እስከ ፉኖ ተሰማራ!

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) ዛሬም እንደ ትናንቱ አያሌ ምሁራንና ታዋቂ ነን ባይዎች ስለብሔራዊ ሽምግልና እርቅ ይደሰኩራሉ፡፡ ያለምንም ሐፍረት ቅዱሱን ሽምግልናን ከምእራብ ከተሸመተው ኤፍሬም ይሳቃዊ ድርድር ጋር እያምታቱ የአያት የቅድመ አያቶቻችንን የተባረክ የሽምግልና ሐብት ያበላሻሉ፡፡ ሽምግልና በመለኮት

ፍትህ የሌለው ሽምግልናና እርቅ ሥራ እንደሌለው እምነት የሞተ ነው!

Go toTop