February 28, 2023
1 min read

ከመሞቴ በፊት ለሀገሬ ቁም ነገር ብሰራ አባቴን ደስ ይለዋል፡፡ ፕ/ር ማሞ ሙጬ

3 Comments

  1. ፖለቲካ አላውቅም ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲካን ማሞ ካላወቀ ማን ሊያውቅ ይችላል? ተው እንጅ የሶሻል ሳይንስ ምሁር የሆነ ሰው ፖለቲካን አላውቅም ማለት በኢትዮጵያ ኮንቴክስት እኔ ከተቃዋሚ አይደለሁም በነሱ አይን አትዩኝ ማለትም ይመስላል አለፍ ሲልም ቦታ ፈልጉልኝ አይነት ነው። ተው ተው የህዝብህ የእገርህ ስቃይ ይሰማህ በአንተ ቦታ ያለ አንድ ትግሬ ቢኖር ነገሩ ሌላ ይሆን ነበር። ቆረጥ አድርገህ በምርጫው አማራ ሳይሆን ለሚጨፈጨፈው ህዝብም አስተዋጽኦ አድርግ ታላቅነትህን እንደ እስክንድር የምንመዝነው አካዳሚክ አለም ውስጥ በቆየህበት ጊዜ ሳይሆን ለሚሳደደው ህዝብ በምትሰጠው ግልጋሎት ነው። ሰዎችን የማግኘት እድሉ አለህ ጥርት ባለ ቋንቋ ያለብንን ችግር ለአለም ህዝብ አስረዳ በተረፈ ፖለቲካ አላውቅም ባንተ ላይ አያምርም ባንተ ስም ሌሎች ጽፈው ነው ያነበብነው ማለት ነው?

  2. ማሞ ሙጨ ክንግግርህ እንደሰማነው ታላላቅ ሰዎችን የማግኘት እድል እንዳለህ ነው ይህ ከሆነ ዘንዳ ታላቁ ፕሮፌሰር ሃይሌ ላሬቦ ይህንን አስቀምጧል “እንግዴህ በዓሉ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይወሰን፣ ቢቻል በመላው ዓለም፣ ካልሆነም በአፍሪቃ አህጉር ደረጃ እንዲከበር ቢጣር ተገቢ ነው። ይኸንን ግብ ለመምታት ግን ኢትዮጵያውያን አስቀድመው ቤታቸውን ማጥራት፣ የዐድዋ ድል ያመጣላቸውን ክብር፣ እንዲሁም የአንድነታቸውን መለዮችንና መታወቂያዎችን፣ አሁን ካሉበት አሳዛኝ ሁናቴና ደረጃ አንሥተው ማሳደስና ከፍከፍ ማድረግ ይኖርባቸዋል።” ይህችን ለፍሬ ለማብቃት ኢትዮጵያዊ አደራ ጥለንብሃል የምትናገረውን ሳይሆን የምትሰራውን ነው የምናምነው፡፡ ለ ANC ሹማምንት ከሆነልህ ብቻህን ያም ካልሆነ እንደ ሃይሌ ላሪቦ አይነት አሰባስበህ ሃሳቧ ፍሬ እንድታፈራ ብታደርግ ስምህ በታሪክ ይቆያል፡፡ አፍሪካኒዝም ያለ አድዋ ማሳካት ይከብዳልና፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.

General Abebaw Ethiopia 2
Previous Story

በቁማችሁ እናሞኛችሁ ዓይነት ተራ ብልጠት – ከመሳይ መኮንን

Mindaralew Zewdie
Next Story

አድዋ 3ተኛው ፍልስፍናዊ አብዮት!!! – ምንዳርአለው ዘውዴ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop