October 24, 2022
1 min read

በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የኢትዮጵያ መንግስት እና የህወሓት የሰላም ድርድር ላይ ዛሬ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያቀኑ አባላት

311907897 528593742609413 2297180987199012166 nበሁለቱም ወገኖች ታውቀዋል
በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ለሰላም ድርድር ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ያቀኑት
1.አቶ ደመቀ መኮንን
2.ዶ/ር ጌድዮን ጢሞቲዎስ
3.አቶ ተመስገን ጥሩነህ
4.አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር
5.አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
6.ሌ/ል ጀኔራል ብርሀኑ በቀለ
7.ዶ/ር ጌታቸው ጀምበር ናቸው
በትግራይ(ህወሓት)መንግስት በኩል ለሰላም ድርድር ወደ ደቡብ አፍሪካ ዛሬ ያቀኑት
1. አቶ ጌታቸው ረዳ
2.ጀነራል ፃድቃን ገ/ተንሳይ
3.አምባሳደር ወንድሙ አሳምነው
4.ዶ/ር ፍሰሃ ሃፍተፅዮን
5.አቶ ተወልደ ገ/ተንሳይ
6.አቶ ካሳ ገ/ዮሐንስ
7.አቶ አሰፋ አብርሃ ሲሆኑ
ተጨማሪ 5 ሰዎች በሴኩሪቲ ስም ደቡብ አፍሪካ ተጉዘዋል።
ሱሌማን አብደላ

1 Comment

Leave a Reply

Your email address will not be published.

20201121637415623959975128
Previous Story

የኢትዮጵያ ጦር በሰሜን ትግራይ ክልል በርካታ ትላልቅ ከተሞችን በቁጥጥር ስር አውሏል።

Semaneh
Next Story

የክፉዎች ፍልሰት ይሁን (Let Exodus of Evil be) – ሰማነህ ታ. ጀመረ-ዖታዋ፤ ካናዳ፤

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop