September 8, 2022
3 mins read

ጭራቅ አሕመድ፤ የአማራ ሕዝብ ዋና ጠላት – መስፍን አረጋ

Abiy Ahymedእንደማናቸውም ሕዝብ የአማራ ሕዝብም የራሱ ድክመቶች አሉት፡፡  ከአማራ ሕዝብ ድክመቶች ውስጥ አንዱና ዋናው፣ ዋና ጠላቱን ለይቶ አውቆ ዋና ትኩረቱን በዋና ጠላቱ ላይ አለማድረጉ ነው፡፡  ለምሳሌ ያህል ደርግ የአማራ ጨቋኝ ቢሆንም፣ ወያኔ ግን የአማራ የሕልውና ጠላት በመሆኑ፣ የአማራ ሕዝብ ዋና ጠላቱ ወያኔ መሆኑን አውቆ፣ ለወያኔ መንገድ ከፍቶ አዲሳባ ከማስገባት ይልቅ ከደርግ ጋር ተባብሮ ወያኔን ማጥፋት ነበረበት፡፡

አሁን ላይ ደግሞ የአማራ ሕዝብ ዋና ጠላት ሌላ ማንም ሳይሆን ጭራቅ አሕመድ ነው፡፡  አንድም ሦስትም የሆኑት ፀራማራ ሥላሶች (ወያኔ፣ አነግና፣ ብአዴን) የአማራን ሕዝብ የሚጨፈጭፉት በጭራቅ አሕመድ የበላይ አስተባባሪነትና አቀናባሪነት ነው፡፡  ስለዚህም፣ የአማራ ሕዝብ ሕልውናውን ማስጠበቅ የሚችለው ጭራቅ አሕመድን ባስቸኳይ ካስወገደ ብቻ ነው፡፡

ጭራቅ አሕመድ ስልጣን ላይ የሚቆይባት እያንዳንዷ ዕለት የአማራ ሕዝብ ሕልውና አክትሞ ግብአተ መሬቱ የሚፈጸምበትን ቀን ባንድ ዕለት የምታቀርብ የተረገመች ዕለት ናት፡፡  በመሆኗም የአማራ ሕዝብ አፈሙዙን በዚች በዛሬዋ ዕለት በቀጥታ ማዞር ያለበት ወደ ወያኔ፣ ኦነግ ወይም ብአዴን ሳይሆን ወደ ጭራቅ አሕመድ ነው፡፡  የአማራ ሕዝብ ጭራቅ አሕመድን ባስቸኳይ ጨርቅ ካደረገ፣ ወያኔ፣ ኦነግና ብአዴን እዳቸው ገብስ ነው፡፡

አማራ ንቃ፣ ተንቀሳቀስ፡
ማንነቱን ሳታጣቅስ፣ ታሪኩን ሳታስታውስ
ማስካካቱ ስላለህ ደስ፣ ያምነከው ጮሌ ፈረስ
አዘናግቶህ በመለሳለስ፣ ረጋገጠህ ጥሎ በደንደስ፡፡

በኮቴው አርጎህ ፍርክስክስ፣ በወደክበት እንዳትጨረስ
እንደናቶችህ ጨክነህ በነፍስ፣ እንዳባቶችህ ፎክረህ ተነስ፡፡

ሰይጣን ነውና የቀመሰ ምስ፣ ከጥፋት መቸም የማይመለስ
አፈሙዝ አዙር አልመህ ተኩስ፣ ፈረሱን በለው አናቱን በርቅስ
ከነኮርቻው ባንድ ምት ገርስስ፡፡

መስፍን አረጋ
mesfin.arega@gmail.com

 

3 Comments

  1. መስፍኒት፣
    ዛሬም አላረፍሺም? የያዘሽ ጥላቻ አያሳርፍሺም! አማረብኝ ብለሽ በአማራ ስም አማራን ልትማግጂ? ለወያኔም አልተቻለም። ወሮበላው የመንደርሽ ልጅ አሳምኔ ተገደለና ወንጀሉ ሳይገድሽ ደሃውን ልትማግጂለት? ተዪ እንጂ።

    አማራ ንቃ፣ ተንቀሳቀስ
    እኔም ባሜሪካዬ ልልከሥከሥ
    አማራ ንቃ ንቃ ተንቀሳቀስ
    አጥንትህን ከሥክሥ
    ነፃ እስክታወጣን ድረስ
    ሃምበርገሬን ልከሥክሥ
    ~ መስፍኒት

  2. በላይነህ ብሎ ስም ለአንተ አይገባም፡፡ ስምህ መሆን ያለበት ባንዲት ወይንም ወራዲት ነው፡፡ አሳምኔ የምትለው እንቁዉን የአማራ ጀግና አሳምነው ጽጌን ከሆነ ራስህን ሰድበሀል፡፡ አሳምኔ የምትለው ወሮበላ አይደለም፡፤ ይህንን አማራ ፊት ቁመህ መናገር ምን ሊያስከትልብህ እንደሚችል አታውቅም ማለት አይቻልም፡፡ ስለዚህም ነው ቀደዳህን በርቀት ሆነ ስድብ የምትለቀልቀው፡፡
    የአብይ አህመድ አለቅላቂ!!!!

    • ዲንቁ ሞላ
      በላይነህ አይደለም “እውነቱ ቢሆን” የሚባል ተሰርቶ ያላለቅ ሰው ነው በተሳደበው ልክ ትንሽ ፍርፋሪ ይሰጡታል የሙሉ ጊዜ ስራው ነው

Leave a Reply

Your email address will not be published.

revolution will proccessd
Previous Story

ሕወሃት አምናም ዘንድሮም ትክክል ነው –የፕሮፓጋንዳ  አቅጣጫው  (ከአሁንገና ዓለማየሁ)

Semaneh Jemere
Next Story

የሌባ ዓይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ – ሰማነህ ታምራት ጀመረ፤ ኦታዋ፤ ካናዳ

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop