ፍፁም ሰዎች በሌሉበት ምድር : መሪን ፍፁም ሁን ማለት ተገቢ አይደለም (በአልማዝ አሰፋ – ዘረ ሰው) እኔ በደርግም : በኢህአደግም ሆነ በብልፅግና አስተዳደር ስር ያልኖርኩና የማልኖር: ከዲያስፖራ ሆኜ ከአገርና ከኢትዮጵያ ሕዝብ ፍቅር የተነሳ የታዘብኩትንና የምትታዘበውን በእስተያየት መልክ ማቅረቤ ተገንዛቢ ይሁን:: ያለውን መንግስትና መሪውን ሳሞግሰው በጭፍንነት ሳይሆን : በሶስት June 9, 2021 ነፃ አስተያየቶች