February 17, 2019
1 min read

አቶ አርከበ እቁባይ ለሕወሓት መልቀቂያ  አስገቡ እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ ሐሰት ነው

94135

አቶ አርከበ እቁባይ ለሕወሓት መልቀቂያ  አስገቡ እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑን ጋዜጠኛ እሊያስ መሰረት አስታወቀ:: ኤሊያስ በፌስቡክ ገጹ እንዳስታወቀው “”አቶ አርከበን ህወሀት ጋር ተለያይተዋል እየተባለ ነው። የዚህን መረጃ እውነትነት ሊያረጋግጡልኝ ይችላሉ?” ብዬ ለጠየቅኳቸው መልስ በኢሜይል በሰጡኝ መልስ “አመሰግናለሁ! ይህ ሀሰት ነው” ብለው መልሰውልኛል።” ብሏል:: 

https://www.youtube.com/watch?v=Fu1uIyUHtps&t=186s

94128
Previous Story

ዶ/ር አብይ አህመድ እና ለማ መገርሳ ም ዕራብ ወለጋ ተገኙ

Next Story

ሕዝብ እንዲሰማህ ሰፊ አፍ ይኑርህ!

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop