አቶ አርከበ እቁባይ ለሕወሓት መልቀቂያ አስገቡ እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑን ጋዜጠኛ እሊያስ መሰረት አስታወቀ:: ኤሊያስ በፌስቡክ ገጹ እንዳስታወቀው “”አቶ አርከበን ህወሀት ጋር ተለያይተዋል እየተባለ ነው። የዚህን መረጃ እውነትነት ሊያረጋግጡልኝ ይችላሉ?” ብዬ ለጠየቅኳቸው መልስ በኢሜይል በሰጡኝ መልስ “አመሰግናለሁ! ይህ ሀሰት ነው” ብለው መልሰውልኛል።” ብሏል::
https://www.youtube.com/watch?v=Fu1uIyUHtps&t=186s