January 26, 2019
1 min read

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከአቶ ሙስጠፋ ኡመርና የአቶ አህምድ ሽዴ ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት አስታውቋል::

93894

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ኡመርና የኢትዮጲያ ሶማሌ ክልል ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ አህምድ ሽዴ ጋር ተገናኝተው መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት አስታውቋል::

https://www.youtube.com/watch?v=p8iBU5RCUVc&t=50s

ዶ/ር አብይ ከሙስጠፋ ኡመር እና አህመድ ሺዴ ጋር ከስብሰባው በፊት የተነሱትን ፎቶ አድርጎ ባሰራጨው ዘገባው ዉይይቱም የተኮረው በሶማሌ ክልል ልማትና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ ሲሄን ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድም የክልሉን ልማት የበለጠ በማጠናከር ረገድ አቅጣጫ ሰጥተዋል ሲል ጽህፈት ቤቱ ጠቅሷል::

የዘ-ሐበሻ ምንጮች በበኩላቸው ስብሰባው እንዳልተጠናቀቀና እስከነገ ድረስ እንደሚቀጥል ገልጸውልናል::  በዚህ ስብሰባ ላይ 11 አባላት ያሉት የሶማሌ ክልል ባለስልጣናት የተገኙ ሲሆን ስብሰባው እንዳለቀ መረጃ እንደሚያቀብሉን ቃል ገብተውልናል:: እንደደረሰን መረጃውን ለዘ-ሐበሻ ቤተሰቦች እናደርሳለን::

93891
Previous Story

የመከላከያ ሰራዊት በድሬዳዋ የተከሰተውን የጸጥታ መደፍረስ ለመቆጣጠር  የጸጥታ ማስከበር ኃላፊነቱን ሙሉ በሙሉ…

93897
Next Story

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) በዛሬው ዕለት በናዝሬት ከተማ የማስተባበሪያ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱን መክፈቱን አስታውቋል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop